>

እናንተ ፍርሀትንና ጨለማን ነው ያነገሳችሁብን!" (አንዷለም አራጌ ከኢዜማ)

እናንተ ፍርሀትንና ጨለማን ነው ያነገሳችሁብን!”

አንዷለም አራጌ ከኢዜማ

“ባትመርጡን ጨብጠን እናስረክባችሗለን ፤ ይህ ውሸት ነውና ኦሮሚያ የማይደፈር አስፈሪ ጭለማ ነው ፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት የኦሮሞ ብልፅግና 180 ወንበር አግቶ  ስለምን መጨባበጥ ነው የምታወሩት ?
* ..  አታደናቅፉን ብላችሗል ከምኑ ነው የማናደናቅፋችሁ ? ከአምባ ገነንነቱ፣ ከግድያው፣ ከዝርፊያው …. ሌላ ምን እየሰራችሁ ነው
*  እናንተ ፍርሀትንና ጨለማን ነው የነገሳችሁብን!”
አንዷለም አራጌ ከኢዜማ
*    *   *

  ማነው ኢትዮጵያ በዜጎች ደም የምትለመልም የብልጽግ ማሳ ናት ያላችሁ?

ክርስትያን ታደለ – አብን
 * ..  ብልጽግና ባይኖር ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ከዚህ የከፋ ምን ሊመጣባቸው ኖሯል?
 * ..  አዲስቷ የመደመር ኢትዮጵያ ብላችሁ የምታቀነቅኑት እኮ እናንተው ናችሁ፤ ኢትዮጵያ የሶስት አመት እንቦቃቅላ መስላችሁ
* ..   ዛሬም ድረስ በዜጎች ላይ ጅምላ ጭፍጨፋ እያደረገ ያለውን ህወሀትን አሸባሪ ለማለት የምታፍሩት የምትሽኮረመሙት እኮ እናንተው ናችሁ፤ አባት ላይ መጨከን ሆኖባችሁ እንደሆነ ይገባናል
Filed in: Amharic