ወልቃይት የአማራ የግፍ ጥግ ማሳያ …!!!
መአዛ መሀመድ
ወልቃይት የግፍ መጋዘን …!!!
ብርሀኑ ተክለአረጋይ
ወልቃይት የ”ጥርስን ነክሶ ትግል” መገለጫ…!!!
በወልቃይት ዘመናቸውን ሙሉ በግፍ እና በጭቆና ጫንቃቸው የጎበጠ አይናቸው እያየ ልጆቻቸው የታረዱባቸው እናቶች የባሎቻቸውን የተቆራረጠ አካል የቀበሩ ሚስቶች የአባታቸው ሰውነት ሲበለት የተመለከቱ ህፃናትን መስማት እንዴት ያማል
መስማት ብቻም ሳይሆን በአይን የሚታዩ የግፍ ቅሪቶችን መመልከት ከአእምሮ በላይ የሆነ ስብራት ነው። በአንድ ጉድጓድ ከ40-50 ንፁሐን በተቀበሩበት በማይካድራ የጅምላ መቃብር መቆም ዘመንን ሙሉ የማይረሳ ስቃይ ያሸክማል። ስለራሳቸው ልጆች ብቻ ሳይሆን ስለማያውቋቸው በግፍ ስለተገደሉ ቀን ሰራተኞች ጭምር በየቀኑ አመሻሽ ላይ በመቃብር ስፍራው እየተገኙ “እናቶቻችሁ ምን ይሉ ይሆን” እያሉ ስለሚያለቅሱ እናቶች መስማት ደግሞ ከአዕምሮ በላይ ነው።

ይህ ሁሉ ግፍ ከጥቂት ቀናት ፕሮፖጋንዳ ውጪ የሀገር ውስጥም ሆነ የውጪ ሚዲያዎች ሊናገሩት ያልደፈሩና ይልቁኑ ሆን ብለው የሸፈኑት እውነት መሆኑ ከልብ ያስቆጫል፤ያንገበግባል፤ያስተዛዝባልም፤ እሳትን በልብስ ውስጥ ሸሽጎ መኖር ይቻላል?
ወልቃይት የግፍ መጋዘን …!!!
ወልቃይት የ”ጥርስን ነክሶ ትግል” መገለጫ…!!!
በጥቂት ቀናት የወልቃይት ቆይታችን ብዙ ነገር ታዝበናል። በዚህ መካነ ስቃይ ዘመናቸውን ሙሉ በግፍ ሰንሰለት ተይዘው ጫንቃቸው የጎበጠ፣ልጆቻቸው በወጡበት የቀሩባቸው፣ባሎቻቸው አይናቸው እያየ የተገደሉባቸው፣ሲናገሩ ከእምባ የሚጀምሩ እናቶችን ማየት እጅግ እጅግ ያሳቅቃል።
መስማት ብቻም ሳይሆን በአይን የሚታዩ የግፍ ቅሪቶችን መመልከት ከአእምሮ በላይ የሆነ ስብራት ነው። በአንድ ጉድጓድ ከ40-50 ንፁሐን በተቀበሩበት በማይካድራ የጅምላ መቃብር መቆም ዘመንን ሙሉ የማይረሳ ስቃይ ያሸክማል። ስለራሳቸው ልጆች ብቻ ሳይሆን ስለማያውቋቸው በግፍ ስለተገደሉ ቀን ሰራተኞች ጭምር በየቀኑ አመሻሽ ላይ በመቃብር ስፍራው እየተገኙ “እናቶቻችሁ ምን ይሉ ይሆን” እያሉ ስለሚያለቅሱ እናቶች መስማት ደግሞ ከህሊና በላይ ነው።

ይህ ሁሉ ግፍ ከጥቂት ቀናት ፕሮፖጋንዳ ውጪ የሀገር ውስጥም ሆነ የውጪ ሚዲያዎች ሊናገሩት ያልደፈሩና ይልቁኑ ሆን ብለው የሸፈኑት እውነት መሆኑ ከልብ ያስቆጫል፤ያንገበግባል፤ያስተዛዝባልም፤ እሳትን በልብስ ውስጥ ሸሽጎ መኖር ይቻላል?
ዝርዝሩ ይቆየን!!!

ሰላም ዋጋዋ ውድ ነው!!
ዝርዝሩን በ Abbay Media