“የአብዮታዊ ጋዜጠኝነት ኀልዮት አንባሪው…!!!”
ሙሉአለም ገብረመድህን
ተመስገን ደሳለኝ በጥምቀትን በጎንደር እያከበረ ነው
** **
የ Pen2Pen Freedom of Expression Award 2020 ተሸላሚው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ መርሆ፦ ነጻነት፣ ፍትሕ፣ እና እኩልነት፣… ናቸው።
‹‹እናንት ጋዜጠኞች! ፍትሕ፣ ኢ-ፍትሐዊነትን ትከላከል ዘንድ ብዕሮቻችሁ የመከላከያ መሳሪያዎቻችሁ ይሁኑ!›› እንዲል ሆቺ ሚኒህ ተመስገን መከላከያ መሳሪያው ብዕሩ ነው
መርሆው ነጻነት፣ ፍትሕ፣ እና እኩልነት፣… ናቸው።
![🖌](https://fonts.gstatic.com/s/e/notoemoji/14.0/1f58c/32.png)
በገዥዎች መንደር የቱንም ያህል ጫጫታ ቢበዛበት እንኳ በመርሆው አይደራደርም! ስለኢትዮጵያና ዜጎቿ ህልውናና ጥቅም በብዕሩ እየተፋለመ እዚህ ደርሷል።
በሁሉም ከሁሉም ለሁሉም ተጠቃሚነት የሚሰራ መንግሥት እስኪፈጠር ድረስ ተመስገን ብዕሩን እንደማይጥል እምነት አለኝ።
~~~
‹You can live by your own rules›
ተመስገን እንዲህ ነው፡፡