>

ሰውዬው  አገር የማፍረስ ተልዕኮ ይዞ ወደ ሥልጣን የመጣ ነው ስንል በምክንያት ነው...!!! (አሳዬ ደርቤ)

ሰውዬው  አገር የማፍረስ ተልዕኮ ይዞ ወደ ሥልጣን የመጣ ነው ስንል በምክንያት ነው…!!!

አሳዬ ደርቤ


➔ኦነግን ከእነ ትጥቁ አስገብቶ ተጨማሪ ወጣቶችን የሪፑብሊክ ጋርድ ጠመንጃ ያስታጠቀ፤

➔ያደራጀውን የሽብር ድርጅት ሥም “ሸኔ” በሚል ባለቤት አልባ ሥም የደበቀ፤

➔የሮዋንዳን የጭፍጨፋ ታሪክ በኢትዮጵያ ምድር ለመድገም የሚያስችል ሞት የማለማመድ ተግባር ውስጥ የተዘፈቀ፤

➔የአማራዎችን ሕይወት ከአትክልት በታች ያወረደ፤

➔አገር የማፍረስ ተልዕኮ ይዞ ወደ ሥልጣን የመጣ፤

➔በአማራ ላይ የጥላቻ ስብከትን በግልጽ የሚያስተላልፉ ኃይሎችን ከመፍጠር አልፎ፣ እራሱም የጥላቻ መምህር ሆኖ ባስተላለፈው ስብከት አማራዎችን ለእልቂት የዳረገ፤

➔አገሪቷን ቀርቶ አንደበቱን መቆጣጠር የማይችል፤

➔ስንቱን የአማራ ክልል አመራር አሽቀንጥሮ ሲጥል የሽመልስ አብዲሳን ካቢኔ የማይሻር አድባር ያደረገ፤

➔ብአዴን የተባለውን ድርጅት በሆዳሞች ሞልቶ ያለ ጠባቂ የሚጨፈጨፍ ሕዝብ የፈጠረ፤

➔ስልጣኑን መልቀቅ ብቻ ሳይሆን በዘር ማጥፋት ወንጀል መጠየቅ የሚገባው፤

Filed in: Amharic