>
11:23 am - Thursday March 30, 2023

ሰውዬው  አገር የማፍረስ ተልዕኮ ይዞ ወደ ሥልጣን የመጣ ነው ስንል በምክንያት ነው...!!! (አሳዬ ደርቤ)

ሰውዬው  አገር የማፍረስ ተልዕኮ ይዞ ወደ ሥልጣን የመጣ ነው ስንል በምክንያት ነው…!!!

አሳዬ ደርቤ


➔ኦነግን ከእነ ትጥቁ አስገብቶ ተጨማሪ ወጣቶችን የሪፑብሊክ ጋርድ ጠመንጃ ያስታጠቀ፤

➔ያደራጀውን የሽብር ድርጅት ሥም “ሸኔ” በሚል ባለቤት አልባ ሥም የደበቀ፤

➔የሮዋንዳን የጭፍጨፋ ታሪክ በኢትዮጵያ ምድር ለመድገም የሚያስችል ሞት የማለማመድ ተግባር ውስጥ የተዘፈቀ፤

➔የአማራዎችን ሕይወት ከአትክልት በታች ያወረደ፤

➔አገር የማፍረስ ተልዕኮ ይዞ ወደ ሥልጣን የመጣ፤

➔በአማራ ላይ የጥላቻ ስብከትን በግልጽ የሚያስተላልፉ ኃይሎችን ከመፍጠር አልፎ፣ እራሱም የጥላቻ መምህር ሆኖ ባስተላለፈው ስብከት አማራዎችን ለእልቂት የዳረገ፤

➔አገሪቷን ቀርቶ አንደበቱን መቆጣጠር የማይችል፤

➔ስንቱን የአማራ ክልል አመራር አሽቀንጥሮ ሲጥል የሽመልስ አብዲሳን ካቢኔ የማይሻር አድባር ያደረገ፤

➔ብአዴን የተባለውን ድርጅት በሆዳሞች ሞልቶ ያለ ጠባቂ የሚጨፈጨፍ ሕዝብ የፈጠረ፤

➔ስልጣኑን መልቀቅ ብቻ ሳይሆን በዘር ማጥፋት ወንጀል መጠየቅ የሚገባው፤

Filed in: Amharic