ኦነግ በምርጫዉ አይሳተፍም‼ (DW)

ኦነግ በምርጫዉ አይሳተፍም‼

DW

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) በመጪዉ ግንቦት ሊደረግ በታቀደዉ ምርጫ መወዳደር እንደማይችል አስታወቀ።
የግንባሩ ሊቀመንበር ዳዉድ ኢብሳ ዛሬ እንዳሉት ግንባራቸዉ በምርጫዉ ሊሳተፍባቸዉ የሚችላቸዉ መንገዶች በሙሉ ተዘግተዉበታል።
አቶ ዳዉድ በተለይ ከዶቸ ቬለ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ በየአካባቢዉ የነበሩ የግንባሩ ፅሕፈት ቤቶች ተዘግተዋል፣ባለስልጣናቱና አባላቱ ታሥረዋል ብለዋል።
ግንባሩ በምርጫዉ ለመወዳደር ከአምና ጀምሮ ሲዘጋጅ እንደነበረ አቶ ዳዉድ ገልፀዉ አሁን ግን ኦነግ በምርጫዉ እንዳይወዳደር «ተገፍቷል» ይላሉ-ሊቀመንበር ዳዉድ ኢብሳ።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.