የባልደራስ ፕሬዝዳንት አቶ እስክንድር ነጋ በሽኝት ስነስርዓቱ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት!!! April 23, 2022 የባልደራስ ፕሬዝዳንት አቶ እስክንድር ነጋ በሽኝት ስነስርዓቱ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት!!! አሁን በእኔ እና ጃዋር ጉዞ እንደሚባለው “ኢትዮጵያን ሊያፈርሱ ከሚሰሩ ሀይሎች ጋር ሊገናኙ በጋራ ሊሰሩ ነው !” በሚል ለሚናፈሰው ወሬ የእኔም ሆነ የድርጅታችን አቋም ብልጽግና የፈለገ ሺ አመት ይግዛ እንጂ ኢትዮጵያን ከሚያፈርሱ ሀይሎች ጋር መስራት ቀርቶ መገናኘቱም የማይታሰብ እንደሆነ ቃል እገባለሁ….!!! https://fb.watch/czWt9oXyEg/