የባልደራስ ፕሬዝዳንት አቶ  እስክንድር ነጋ በሽኝት ስነስርዓቱ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት!!!

የባልደራስ ፕሬዝዳንት አቶ  እስክንድር ነጋ በሽኝት ስነስርዓቱ ላይ ያስተላለፉት መልዕክት!!!
 
 
አሁን በእኔ እና ጃዋር ጉዞ እንደሚባለው “ኢትዮጵያን ሊያፈርሱ ከሚሰሩ ሀይሎች ጋር ሊገናኙ በጋራ ሊሰሩ ነው !” በሚል ለሚናፈሰው ወሬ የእኔም ሆነ የድርጅታችን አቋም ብልጽግና የፈለገ ሺ አመት ይግዛ እንጂ ኢትዮጵያን ከሚያፈርሱ  ሀይሎች ጋር መስራት ቀርቶ መገናኘቱም የማይታሰብ እንደሆነ ቃል እገባለሁ….!!!

https://fb.watch/czWt9oXyEg/

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.