>
breaking:
Ato Eshete Moges: a lion among men, whose courage blazed like fire across Fano
09.18.2025
|
0 comment
breaking:
Don’t be Slaves to Fear
09.04.2025
|
0 comment
breaking:
The Opaque New Phase of the Red Sea Competition
09.03.2025
|
0 comment
breaking:
Amhara Fano People’s Organization (AFPO) Response to the U.S. Department of State’s 2024 Human Rights Report on Ethiopia
08.17.2025
|
0 comment
breaking:
Journalist Getiye Yalew leaves Ethiopia in threat of government attack
08.16.2025
|
0 comment
Home
Categories
Amharic
Current Affairs / News
Videos
Music & Dramas
Articles & Opinions
References
Interviews
Sport
Bloggers
WONDIMU’S BLOG
Radios
1888 Radio
Addis Dimts
Contact Us
Ethiopia Nege
Ethio360 Media
Ethiopia Zare
mejemer
አበበ ካሴ በጠና ታሟል!! (በኤርሚያስ ፀጋዬ)
Posted by
admin
|
June 7, 2018
|
Comments Off
on አበበ ካሴ በጠና ታሟል!! (በኤርሚያስ ፀጋዬ)
ከቀናት በፊት ወንድሜ ዳንኤል ተስፋዬ የአበበ ካሴን በጠና መታመም ባለበት እስር ቤት ሄዶ በመጎብኘት አሳውቆን ነበር ዛሬ አበበን ለመጎብኘት ቃሊቲ ዞን 2 ተገኝቼ ነበር አበበ እጅግ በጣም ጠንካራ ታጋይ ነው ይንን ሁላ የመከራ ጥግ የደረሰበት አይመስልም ዛሬም ለኢትዮጵያ ህዝብ ሲል መሞት ምኑም አይደለም ይህንን ስል ግን አበበ ምን ይህል ስቃይ ላይ እንዳለ ለመግለፅ ቃላት ያጥራል ።
~አበበ ሁለቱ ኩላሊቶቹ ከድብደባ ብዛት መስራት እያቆሙ ነው!በዚ ሰዐት ለኛ ምንም የሆኑት መቀመጥም ሆነ መተኛት ለአበበ ስቃይ ናቸው የእግሩ ደምስሮች እየተቆጣጠሩ ወደላይኛው የሰውነቱ አካል እየወጣ ነው በክላሽ አፈሙዝ የተመታው ጭንቅላቱ በአፍንጫው በኩል ፈሳሽ እያወጣ ነው ይህ ሁላ ግፍ ሀገሬን ህዝቤን በማለቱ ነው።
አበበ ካሴ ይፈታ!!!
Filed in:
Amharic