>
5:13 pm - Friday April 19, 5765

ኤች አር 128 ጸደቀ እንኳን ደስ አለን!!!!!....(አምሳሉ ገ/ኪዳን)

ወያኔ የሰብአዊ መብት እረገጣ በሕባችን ላይ መፈጸሙንና አለመፈጸሙን የተባበሩት መንግሥታት እንዲያጣራ ያለአንዳች ማቅማማት እንዲፈቅድ የሚያስገድደው HR 128 ረቂቅ ሕግ በአሜሪካ ኮንግረስ ጸደቀ!!!ወያኔ የሰብአዊ መብት እረገጣ በሕባችን ላይ መፈጸሙንና አለመፈጸሙን የተባበሩት መንግሥታት እንዲያጣራ ያለአንዳች ማቅማማት እንዲፈቅድ የሚያስገድደው HR 128 ረቂቅ ሕግ በአሜሪካ ኮንግረስ ጸደቀ!!!!….
ይሄም በቀጣይ የወያኔ ባለሥልጣናት የዘረፉትን የሕዝብ ገንዘብ እንዳያንቀሳቅሱ፣ የመዘዋወር መብታቸው እንዲገደብና ለፈጸሙት አረመኔያዊ ግፍ ሁሉ እንዲጠየቁ ለፍርድ እንዲቀርቡ ለምንጠይቀው ረቂቅ ሕግ ወሳኝና ታላቅ እርምጃ ነው!!!!!….
እግዚአብሔር ይመስገን!!!!….
ካሳ ተክለ ብርህን የልመና ደብዳቤ ቢጽፍም ረቂቁን ከመጽደቅ አላዳነውም

https://www.facebook.com/fikir.berehanu/posts/1284741968294184

Filed in: Amharic