ኤርሚያስ ቶኩማ
==> ከ25 አመታት በዃላ ነገ ወደሃገራቸው የሚገቡት አብዛኞቹ የኦነግ አመራሮች ከሃገራቸው የተሰደዱት በትግራይ ነፃ አውጪ መሪዎች ሴራ ነው።
==> የኦነግ አባላት ባሌ ጫካ ውስጥ ተደብቀዋል በማለት ደኑን በሙሉ በእሳት በማያያዝ በርካታ ሺህ የኦነግ ወታደሮችን የገደሉት የትግራይ ነፃ አውጪ አመራሮች ናቸው
==> በሚያዝያ 1983 አመተ ምህረት የአምቦ ህዝብ የደርግ ደጋፊ ነው በማለት ህዝቡን በቦንብ የጨፈጨፉት የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር አመራሮች ናቸው
==> ለሶማሌ ልዩ ሃይል መሣሪያ በማስታጠቅ በሐረርጌ የሚገኙ ንፁሃን ኦሮሞዎችን ያስጨፈጨፉት የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር መሪዎች ናቸው።
==> ባለፉት 25 አመታት በርካታ ሺህ ንፁሃን ኦሮሞዎች በየእሥር ቤቱ ተጥለው ኢሰብአዊ ድርጊት እንዲፈፀምባቸው ትእዛዝ የሰጡት የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር አመራሮች ናቸው።
==> የኢሬቻ ክብረ በአል ላይ የተገኙ ንፁሃን ዜጎችን በጥይት የጨፈጨፉት የትግራይ ነፃ አውጪ ግንባር አመራሮች ናቸው።
![](https://www.ethioreference.com/wp-content/uploads/2018/09/by-Ermias-Tokuma-15092018-2-300x169.jpg)
ይህ ሁሉ ሀጢያት በትከሻቸው ላይ ያለው የትግራይ ባለሥልጣናት ኦነግ ሠራዊት አቀባበል እናደርጋለን ማለታቸው ምን ያህል ወስላታዎችእንደሆኑ እና የሚሰማቸው ቢያገኙ ” እኛነን ወዳጆቻችሁ” የምትል አሳፋሪ ድራማ ለመስራትእየሞከሩ እንደሆኑ የሚያሳይ ነው። የኦሮሚያ ወጣት ማን እንደገደለው በደንብ ጠንቅቆ ያውቃል። ጊዜው ሲመጣ ሁሉ የእጁን ያገኛል።