>
5:13 pm - Wednesday April 19, 5865

አንጋፋው ጋዜጠኛ ጌታቸው ተድላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ!!! (ህብር ራድዮ)

አንጋፋው ጋዜጠኛ ጌታቸው ተድላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ!!!

ህብር ራድዮ
 ጋዜጠኛ ጌታቸው ለረጅም ዘምን የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ ዘጋቢ ሆኖ ሰርቷል። በአንጋፋው ጋዜጠኛ ሞት የተሰማንን ሐዘን እየገለጽን ለቤተሰቦቹ ወዳጅ ዘመዶቹ መጽናናትን እንመኛለን። ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ይህን የአንጋፋውን ጋዜጠኛ የፒያኖ ጫዋታ አጋርቶት ወዲህ አምጥተነዋል።
ብዙዎች ከዘገባው አስከትሎ “ጌታቸው ተድላ ነኝ ለጀርመን ድምጽ ሬዲዮ  ከአዲስ አባባ” በሚለው ጭምር ያስታውሱታል። ነፍስ ይማር።
Filed in: Amharic