![](https://www.ethioreference.com/wp-content/uploads/2020/10/FB_IMG_1602154978035-300x166.jpg)
አፍሪካን እንደምራለን እያሉ ኢትዮጵያ እየፈረሰች ነው!”
![](https://www.ethioreference.com/wp-content/uploads/2020/10/FB_IMG_1602154978035-300x166.jpg)
መስከረም አበራ
* ይህ መንግስት ጭምቡሉን ማውለቅ አለበት!
“ከህወሀት የእነዚህ የባሰነው ይባላል እኔ ማወዳደር አልፈልግም ግን ሁሉም የራሳቸው ክፋት አላቸው ሁሉም ዘረኛ ብሄርተኛ ናቸው ለራሳቸው ብሄር የበላይነት ነው የሚሰሩት። “ዋናው ነገር የአገር አንድነት /Integrity/ ጉዳይ ነው አፍሪካን እንደምራለን እያሉ ኢትዮጵያ እየፈረሰች ነው። ትግራ እኮ እየሄደች ነው ምንድነው የቀረው ነገር? ወደ መገንጠል እየሄደች ነው!”