በአማራ ህዝብ ስም የተደራጁት አብንን እና ብአዴን በስልሳ ሽህ አማራ ጅምላ ፍጅት ተስማምተዋል…!!!
ሸንቁጥ አያሌው

-በአማራ ህዝብ ስም ፖለቲካ የሚነግዱት አብን እና ብአዴን በአማራ ህዝብ እልቂት ተስማምተዉ ዝም ብለዋል::
-ብአዴን ይሄ ሁሉ አማራ ሲፈጅ አንድም ጊዜ ትንፋሽ ሳያሰማ ብልጽግና ዉስጥ የአሰራር መዛነፍ አለ የሚል ክስ ላቀረቡ አንድ አባሉ እጅግ ብዙ እና ሰፊ ዝባዝንኬ መግለጫ አዉጥቶ ተንኮል ነዉ ሲል የብልጽግናን መበስበስ ያጋላጡትን ጀግና ወንጅሏቸዋል::
-አብን የተባለዉ የብአዴን ቅጣይም የአማራን ህዝብ ፍጅት ጉዳይ ለተባበሩት መንግስታት እና ለአለም ማህበረሰብ ከማሳወቅ ይልቅ ስለ ምክክር መድረኩ መቀበጣጠር ይዟል::
