>
5:15 pm - Wednesday May 1, 5315

‹‹የኦሮሙማን ጠቅላይ ጦር ሠፈር አውድም! የሜ/ጀኔራሎቹ የደም መሬት!

‹‹የኦሮሙማን ጠቅላይ ጦር ሠፈር አውድም! የሜ/ጀኔራሎቹ የደም መሬት! Bombard the Orommuma Headquarter!››

 (ክፍል ሁለት)  

ፂዮን ዘማርያም (ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY)

‹‹የኦሮሙማን ጠቅላይ ጦር ሠፈር አውድም!!! Bombard the Orommuma Headquarter!!!›› 

‹‹አማራን አደህይቶ መግዛት መርሃ-ግብር!!!››ፊንፊኔ፣ቢሸፉቱ፣አዳማ፣ ሻሸመኔ፣ኦሮሙማ በሰማይ ሲያይሽ ዋለ! 

‹‹በሚፈርስ ከተማ ……….ነጋሪት ቢጎሰም………….አይሰማ!!!››

‹‹የማን ቤት ፈር፣ የማን ሊበጅ

የአውሬ መፈንጫ፣ ይሆናል እንጅ››

የተባበሩት መንግሥታት የስብዓዊ ጉዳዬች ቢሮ  የኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ ማርች አንድ ቀን 2024 እኤአ ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ በዚህም መሠረት በ2024 እኤአ በኢትዮጵያ 15.5 (አስራአምስት ነጥብ አምስት) ሚሊዮን ህዝብ  ሁለገብ ስብዓዊ እርዳታ ድጋፍ ያስፈልገዋል፡፡  ከኢትዮጵያ ህዝብ 4.4 (አራት ነጥብ አራት) ሚሊዮን ህዝብ የሃገር ውስጥ ተፈናቃዬች ሲሆኑ በተለያዩ ግጭት፣ በጦርነትና፣  የዓየር ለውጥ ቀውስ የተነሳ ሁለገብ ድጋፍ ይሻሉ፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥትና የስብዓዊ እርዳታ ድርጅቶች በጋራ  3.2 (ሦስት ነጥብ ሁለት)ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡US$3.2 billion required in 2024 to provide multisectoral humanitarian assistance to 15.5 million Ethiopians – Government of Ethiopia, humanitarian community joint appeal. 4.4 million internally displaced people severely impacted by conflict, hostilities and climate shocks require scaled up multi-sectoral assistance………………………(1) 

በኢትዮጵያ  4.4 (አራት ነጥብ አራት) ሚሊዮን ህዝብ የሃገር ውስጥ ተፈናቃዬች በድንን ውስጥ ለአመታት በመኖር ላይ ይገኛሉ ኮነሬል አብይ አህመድ ጨካኝ ሥርዓት እነሱን ከማስፈር ይልቅ የአዲስ አበባን ቤቶች በማፍረስ ስራ ላይ ተጠምዶል፡፡ የከተማ ሌላ ግማሽሚሊየን ተፈናቃይ በመፍጠር ላይ ይገኛሉ፡፡  አብይ አህመድ በዚህ የጭካኜ ሥራው ካልወደቀ መቼም አይወድቅ፣ የአማራ ፋኖም በድል አድራጊነት ሥራዓቱን ካልጣለ መቼም አያሸንፍ ከጎጃም፣ ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ የተውጣጣ መቶ ሽህ ፋኖ በአዲስ አበባ ቢገባ ወዲያው ስድስት ሚሊዮን ፋኖ ይሆናል ቃል ለምድረ ለሰማይ!!! የፋኖ መግቢያ መንገዶች  የደብረብርሃን በር፣ የባህርዳር በር፣የጅማ በር፣ አንቦ በር፣ አዳማ በር በኩል ፋኖ ዘው ብሎ ቢገባ ኮነሬል አብይ ዱባይ ወይ በሻሻ ይገባል፡፡ ልጆቹን ካሸሸ ቆይቶል፡፡ ሽመልስ አብዲሳ አንቦ ይሸሻል፣ አዳነች አቤቤ ቅቤ ተቀብታ አርሲ ተሰደድ ነበር፡፡  እስክንድር ብቻውን ቢገባ በስሙ ብቻ ጠቅላይ ጦር ሠፈሩን ይቆጣጠራል፣ያሸንፋል!!! እኛጋ ያለ ፍርሃት እ በእነሱ ይብሳል!!! የአዱ ገነት ከተማ አብዬት አብዬት ሸታለች፡፡ ህዝብ የሚበላው አጥቶል፣ ምድረ ዞንቢዎች ብዙ ቲዎሪ ቅመራ አይሠራም፤ አንድ ሽህ የኢህአፓ ወንዶች በሸፈቱባት መዲና፣ ሻለቃ መንግስቱን ሙሃሂቴን ያሰኙት ትንታጎች ዛሬ ቢኖሩ ኖሩ ደም መላሽ በሆኖት ነበር፡፡ የእምዬ ምኒልክ ከተማ፣ የእቴጌ ጣይቱ መዲና እናታችን አዲስ አበባ የሚታደጋት አጥታ አለቀሰች….አለቀሰች…..    

    • ‹‹አዲስ አበባ ላይ ትልቅ ድህነትና ችግር ያለው  ሴንተር ነው፡፡ መርካቶ፣ ፒያሳ፣ ሜክሴካ፣ የሚባለው ነው፡፡ ሲኤምሲ እንደዛ አይደለም፣ ለቡ እንደዛ አይደለም፣ ዋናው ችግር እዚህ ነው፡፡ዋናውን ችግር ደፍረን ብናፈርሰው ታያላችሁ በአምስት አመት ከተማው ምን እንደሚመስል፡፡››ኮነሬል አብይ አህመድ
  • ‹‹ያፈረስነው ጭቃ ነው ቅርስ አይደለም!!!›› ኮነሬል አብይ አህመድ
    • ‹አዲስ አበባ ላይ መዝሙር ተዘመረ ኦሮሙኛ እና ተረኝነት ነው የሚል ተረት ነበር፡፡ አዲስ አበባ ላይ ከፍተኛ ኦሮሞ ጠል ኃይሎች ኦሮሞን የሚጠሉ ግን ኢትዮጵያ ውስጥ መኖር የሚያስቡ ሰዎች ኦሮሞኛ ተዘመረ አሉ!!!›› ኮነሬል  አብይ አህመድ  
    • ‹‹ፊንፊኔ ላይ የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ እጅግ በጣም ቀላልና አንድ ነገር ብቻ ናት፡፡ እርሶም ፊንፊኔ በኦሮሚያ አስተዳደር ስር መመለስ ብቻ ነው፡፡ በኦሮሚያ አስተዳደር ስር አልተዳደርም የሚል ዘረ ካለ ወደ መጣበት ክልሉ መሄድ ይችላል፡፡ አሻፈረኝ የሚል ጥጋበኛ ደግሞ ካለ በህግ ልክ ማስገባት ነው፡፡ ስለዚህ እባካችሁ ማጭበርበሩን ሌብነቱንና ማወናበዱን ተውትና ህጋዊ ስራ ስሩ፡፡ እነርሱ ሲወሩን የእኛን ፍቃድ ጠይቀውና አማክረውን ነው እንዴ?››……. “የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትርና የአዲስ አበባ ከንቲባ መሆን ያለበት ኦሮሞ ብቻ ነው” ብርሃነመስቀል አበበ ሰኝ፣
    • ፒያሳ ‹‹አስራአንድ ሽህ ሰዎች አፈናቅለናል!!!›› አዳነች አቤቤ 
  •  ‹‹ይሄ የአዲስአበባ ህዝብ አጀንዳ አይደለም፡፡ ይሄ የነሸኔ የተለያዩ እነ ጽንፈኞ ፋኖ ከዚያ በኃላ ደሞ ምዕራባዊያን እጅ ያለበት አጀንዳ ነው፡፡›› አዳነች አቤቤ
  • ‹‹ኢትዮጵያ ከኦሮሚያ ትውጣ!!!››…“Ethiopia out of Oromia!” ….‹‹ዲቃላ›› ጁሃር መሃመድ፣ 
  • ‹‹እንደሰባበሩን ሰባበርናቸው›› ‹‹አዲስ አበባን ኦሮሙማ እያደረግናት ነው!!!›› ሽመልስ አብዲሳ፣ 

‹‹አማራን አደህይቶ መግዛት መርሃ-ግብር!!!›› የአማራ ትግል በህይወት የመኖር የህልውና ትግል ነው፣ የመኖርና ያለመኖር አደጋ ነው ስንል 

  • የኮነሬል አብይ አህመድ የእግረኛ መከላከያ ሠራዊት ቁጥር 350000 ከ(ሦስት መቶ ሃምሳ ሽህ) ወደ 59000 (ሃምሳ ዘጠኝ ሽህ)  መውረዱ ምክንያት የሌሎች ክልሎች መንግሥት ሠራዊት እንዲያዋጡ ትእዛዝ ወርዶላቸዋል፡፡ በዚህም መሠረት ከትግራይ መንግሥት ሃያ ሽህ ሠራዊት፣ ከደቡብ ክልል አሥር ሽህ ሠራዊት፣ ሱማሌ ክልል አምስት ሽህ ወታደር፣ ቤኒሻንጉል ክልል አምስት ሽህ፣ ጋምቤላ ክልል አምስት ሽህ ፣ አፋር ክልል አምሰት ሽህ ወታደር እንዲያዋጡ ጥሪ ቀርቦላቸዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልል የወታደር መዋጮ አልተጣለበትም፣ ኮነሬል አብይ የኢትዮጵያ ሠራዊት በኦሮሞ ልጆች የተዋቀረ በማድረግ ተዋፅኦቸውን ከፍተኛ በመሆኑ የተነሳ በመሆኑ ነው፡፡
  • በኮነሬል አብይ አህመድ አገዛዝ፣ የብአዴን ብልፅግና ካድሬዎች ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ጋር በማሴር አንድ የአማራ ፋኖ  እዝ እንዳይመሠረት የጎጃም፣ ጎንደር፣ ወሎና ሸዋ እዞች ህብረት እንዳይመሠረቱ የሚያደርግ ስውር ቡድን 300 (ሦስት መቶ) ሚሊዮን ብር ተመድቦላቸው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ፡፡    
  • የአማራ ክልላዊ መንግሥትን  የኢንተርኔት አገልግሎት መቆረጥ በኢኮኖሚው ላይ ተፅዕኖና ኪሳራ አስከትሎል፡፡ 
  • የአማራ ክልላዊ መንግሥትን የፍትህ ሚኒስቴር 107 260 (መቶ ሰባት ሽህ ሁለት መቶ ስልሳ) እስረኞች በኢትዮጵያ ውስጥ ይገኛሉ፣ ከዚህ ውስጥ አብዛናዎቹ የፖለቲካ እስረኞች አማራዎች እንደሆኑ ይታመናል፡፡ በአዲስ አበባ (ቅሊንጦ)፣ ሸዋ ሮቢት፣ ድሬዳዋ፣ ዝዋይ፣ እስርቤቶች ሌሎች ወህኒ ቤቶች እየተገነቡ እንደሆነ ተገልፆል፡፡ 

የኮነሬል አብይ መከላከያ ሠራዊት፣ ኮማንድ ፖስት ለተጎጂዎች የእህል እርዳታ እንዳይደርስ በማድረግ አካሂዶል፡፡ የአማራ ህዝብ የረድዔት ስብዓዊ ድጋፍ የሚያደርጉ ድርጅቶች ከክልሉ እንዲወጡ አድርጎል፡፡ የአማራን ደሃ ገበሬዎች አደህይቶ ለመግዛት፣ የቁም ከብቶቻቸውን አርዶ በመብላትና ቀሪዎቹን በመንዳት  ወንጀል ሥራ ተጠምደዋል፡፡ የአማራ ገበሬዎች ምርጥ ዘርና ማዳበሪያ እንዳይገዙ አግዶል፡፡ በአለፈው አመት በምርጥ ዘርና ማዳበሪያ እጦት የተነሳ፣ በደንብ ማረስ አልቻልንም፡፡ በዚህ አመትም በደንብ ማረስ ካልቻልን የመኖር ህልውናችን አስጊ ሁኔታ ላይ ይደርሳል፡፡ የአማራ ህዝብ ጥያቄ የህልውና ነው ስንል ለዚህ ነው፡፡ ጦርነቱን በቶሎ መጨረስ የሚገባን ለዘላቂ ህልውናችን ስንል ነው፡፡ ኮማንድ ፖስቱ በቀሰቀሱት ጦርነት የገበሬውን ተመርቶ የተከመረውን እህል አቃጠሉት፣ የነጋዴውን የእህል ጎተራ ዘረፉት ይህ ድርጊት ህዝቡን ለማስራብ የታቀደ ፋሽስታዊ ሴራ  ነው፡፡ በትግራይ ጦርነት ጊዜ ፈፅመውታል፣ ህዝቡን አስርበው ገድለውታል፣ የእርዳታ ድርጅቶች አህል እንዳያደርሱ መንገዶቹን ዘግተው በርሃብ እንዲያልቅ አድርገዋል፡፡ ኮማንድ ፖስት ሰዎችን ወህኒ በማውረድና ቶርቸር በማድረግ፣ በሲቪላውያን የጂምላ ግድያ ወንጀል ፈፅል፡፡ የአማራ ህዝብ ምሁራንና ታዋቂ ሰዎች ማፈንና አስገድዶ መሰወር ብሎም ለታጋቾች ገንዘብ በመጠየቅ ወንጀል ተግባር ተጠምደዋል፡፡ ኮማንድ ፖስት ትምህርት ቤቶችና ሆስፒታሎች ዘግተዋል፡፡ 

የኃይማኖት ተቆማትን ማዳከም በተለይ የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያናትንና የሙስሊም መስጊዶችን የማፍረስ መርሃ-ግብር  በአዲስ አበባ ከተማ ከሃያ የበለጡ መስጊዶች ፈርሰዋል፡፡ ቤተክርስቲያን ተቃጥለዋል ፣ አገልጋዬች ታርደዋል፡፡ በምድሪቱ ላይ መንግሥት የለም!!! ህግ የለም! ህገ-መንግስት የለም!!!ነሬል አብይ ከሞተ እ ቆይቶል! ጎስቱ ነው የሚገዛን! አዲስ አበባን እንዲህ ሲያወድሞት እያየን ዝም እንል ነበር፣ ቢያንስ ቢያንስ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ የኡኡታ አናሰማም!! ኡኡታና ትሪ ማንኮኮት አደማ አይደረግም፣ ቀጥለንስ  የሦስት ቀናት የቤት ውስጥ የመቀመጥ አድማ አናደርግም፡፡ የአዲሰ አበባ ፋኖ ይህን አድማ ካልጠራ የኮነሬል አብይ ቅጥረኛ ላለመሆኑ በምን እናውቃለን፡፡ ‹‹ባትዋጋ እን በል እንገፍ እንገፍ፣ የአባትህ ጋሻ ትኻኑ ይርገፍ!!!›› ‹‹Mass protests broke out in Addis Ababa following Friday prayers as a result of anger over mosque demolitions in the neighboring Shegger city. The demonstrations took place around mosques in the capital yesterday, May 23, 2023, including the Grand Anwar Mosque. Demonstrators called for an immediate stop to the demolitions as well as the rebuilding of the 19 mosques already razed during the last few weeks. Social media outcry has escalated due to the demolitions, with videos showing police officers in riot gear blocking angry protesters circulating widely››…………………..(2) 

‹‹አዲስ አበባ ላይ ትልቅ ድህነትና ችግር ያለው ሴንተር ነው፡፡ መርካቶ፣ ፒያሳ፣ ሜክሴካ፣የሚባለው ነው፡፡ ሲኤምሲ እንደዛ አይደለም፣ ለቡ እንደዛ አይደለም፣ ዋናው ችግር እዚህ ነው፡፡ዋናውን ችግር ደፍረን ብናፈርሰው ታያላችሁ በአምስት አመት ከተማውምን እንደሚመስል፡፡››ኮነሬል አብይ አህመድ ለሜ/ጀኔራሎቹ የደሃ መሬት እየነጠቀ ይሸልማል፡፡ የአዲስ አበባን የደሃ ቤቶች እያፈረሰ ፓርክና ቤተ-መንግሥት ይገነባል፡፡ ደሃ ከቆረጠ አጥፍቶ ማጥፋት የእናንተንም ቤት ማፍረስ፣ የናንተንም ሥራ ማጥፋት የደቂቃ ሰከንድ ሥራ መሆኑን እወቁት፣ የእናንተ አይፈርስም ያላችሁ ማን ነው!!! እነእንትና!!! እነእንትና የጅብ ጥላ! ከዲያስፖራ  ዶላር ላታገኝ በመለመን  ስትጣላ እድሜህን አትግፋ!!!  

የደም መሬት፡-ከደም መሬት የሚቆደሱ ጀነራል መኮንኖች አዲስ አበባን ከተማ ምርጥ አንደኛ ደረጃ ቦታዎች በገፀ-በረከትነት በኮነሬል አብይ አህመድ ተበርክቶላቸዋል፡፡ ጀነራሎቹ በታማኝነት ህዝብ በመግደል፣ ቤቶች በማፍረስና በማቃጠል፣ የህዝብን እንቢተኛነትና ህዝባዊ አመፅን በማፈን ሥርዓቱን በመጠበቃቸው የተከፈላቸው የደም ዋጋ ነው፡፡ የደም መሬቱን በሁለት መቶና ሦስት መቶ ሚሊዮን ሸጠው የደም ገንዘብ ያገኛሉ፡፡    

{1} ሜ/ጀኔራል ጥሩዬ አሰፋ፣ ኮልፌ 1000ካሜ 

{2} ሜ/ጀኔራል ከፍያለው ምዴ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{3} ሜ/ጀኔራል አብዱ ከድር ንፋስ ስልክ1000ካሜ

{4} ሜ/ጀኔራል ሰለሞን ቦጋለ መኮነንን ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{5}ሜ/ጀኔራል ሙላቱ ጀልዱ ዋቅጂራ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{6} ሜ/ጀኔራል አማረ ገብሩ ሀይሉ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{7} ሜ/ጀኔራል አድማሱ አለሙ ወ/ሰንበት ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{8} ሜ/ጀኔራል ሙሉአለም አድማሱ ካህሱንፋስ ስልክ1000ካሜ

{9} ሜ/ጀኔራል አዳምነህ መንግሥቴ ገብሬንፋስ ስልክ1000ካሜ

{10} ሜ/ጀኔራል ኢተፋ ራጋ ሜኮ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{11} ሜ/ጀኔራል ብርሃኑ ጥላሁን በርሄ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{12} ሜ/ጀኔራል ታገሰ ላምባሞ ዱምቦሬ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{13} ሜ/ጀኔራል ግርማ ከበበው ቱፋ ንፋስ ስልክ1000ካሜ

{14} ሜ/ጀኔራል ፍቃዱ ጸጋዬ እምሩ ቦሌ 1000ካሜ

{15} ሜ/ጀኔራልታደሰ መኩሪያ ንፋስስልክ 1000ካሜ

{16} ሜ/ጀኔራልግዛው ኡማ አብዲ ኮልፌ 1000ካሜ

{17} ሜ/ጀኔራል አለሙ አየነ ዘሩ ኮልፌ 1000ካሜ

{18} ሜ/ጀኔራል ናስር አባዲጋ አባዲኮ ኮልፌ 1000ካሜ

{19} ሜ/ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ኮልፌ1000ካሜ

{20} ሜ/ጀኔራል ተስፋዬ ወ/ማርያም ሃብቱ ኮልፌ 1000ካሜ

{21} ሜ/ጀኔራል ደምሰው ዓማኑ ፋፋ ኮልፌ1000ካሜ

{22} ሜ/ጀኔራል አለማየሁ ወልዴ ጅሎ 1000ካሜ

{23} ሜ/ጀኔራል ሰይድ ትኩዬ አበጋዝ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

{24} ሜ/ጀኔራል ነገሪ ቶሊና ጉደር ልደታ1000ካሜ

 {25} ሜ/ጀኔራል ሻምበል ፈረደ ዳቤ ቂርቆስ1000ካሜ

 {26} ሜ/ጀኔራል እንዳልካቸው ወ/ኪዳን ቦሌ 1000ካሜ

 {27} ሜ/ጀኔራል አብድሮ ከድር በናታ ቦሌ 1000ካሜ

 {28} ሜ/ጀኔራል አማረ ገብሩሃይሉ ቦሌ 1000ካሜ

 {29} ሜ/ጀኔራል ኩምራ ነጋሪ ንፋስ ስልክ 1000ካሜ

 {30} ሜ/ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው አለሙ ቦሌ 1000ካሜ

 {31} ሜ/ጀኔራል አብዱ ከድር ከልዩ ቦሌ 1000ካሜ

ትዝታ በፖስታ፣ ማነሽ ባለተራ!!! 

‹‹አማራን አደህይቶ መግዛት መርሃ-ግብር!!!›› የአማራ ትግል በህይወት የመኖር የህልውና ትግል ነው፣ የመኖርና ያለመኖር አደጋ ነው ስንል  ሰኔ 23 ቀን 2012ዓ/ም፡- ሼሸመኔ

በሻሸመኔ፣ አርሲ ነገሌና፣ በዝዋይ ከተሞች፡ የህወሓት፣የኦህዴድ፣ ኦነግ ሸኔ፣ ድርጅታዊ የዘር ፍጅት ተዋናዬች በነፃና ገለልተኛ ኮሚሽን ተጣርቶ ለፍርድ ይቅረቡ!!!  የጁዋር መሃመድ የተከብቢለሁ የ86 ሰዎች ሞት፣ ንብረት ውድመትና የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ወንጀል መንፈቅ ሳይሞላው በወያኔ፣ በኦነግ፣ በኦነግ ሸኔ፣ በኦፌኮ የፖለቲካ ሴራ፣ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ምክንያት የተደገሠው የዘር ፍጅት ሁለት መቶ ሠላሳ ዘጠኝ ሰዎች ሞት፣ ሁለት መቶ ሰዎች መቁሰል፣ ሁለት መቶ ሃምሳ መኪኖች መሰባበርና ሃያ መኪኖች መቃጠል፣ የሠላሣ አምስት ፎቆች መቃጠል፣ ብዙ ሽህ ቤቶች መቃጠል፣ መሠረቱ በዘርና በኃይሞኖት የማንነት ላይ ያነጣጠረ ሲሆን፤ ወንጀለኞቹን ለፍርድ ማቅረብ የመንግሥት ሥራ ሲሆን በአመዛኙም የመከላከያ ሠራዊቱ፣ የፖሊስ ሠራዊቱና የፀጥታና የደህንነት መስሪያ ቤቱ ሠራተኞች እንዲሁም የክልል ሹማምንቶች የኦዴፓ/ብልፅግና ፓርቲ ካድሬዎች ሃላፊነትና ተጠያቂነት  መኖር አለበት እንላለን፡፡ ዓለም አቀፍ ትብብር በኢትዮጵያ መብት ሌሎች የፖለቲካ ድርጅቶችንና ዲያስፖራውን አስተባብረው አይሲሲ እና ኤችአር 128 እንዲቀጥል በገለልተኛ ተቆማት ፍርድ እንዲሰጥ ማድረግ የጊዜው አንገብጋቢ ጥያቄ ነው እንላለን፡፡ የሻሸመኔ ውድመት ከላይ ፎቶግራፍ ያስተውሉ፡፡

የህወሓት፣የኦነግ ቄሮ፣ ኦነግ ሸኔ፣ ኦፌኮ ቄሮ  ድርጅታዊ ሽብርተኛነት የዘርና የሃይማኖት ፍጅት ተዋናዬች በነፃና ገለልተኛ ኮሚሽን ተጣርቶ ለፍርድ ቀርበው በግፍ ለተገደሉ ሞቶች ፍርድ እንዲሰጥ ህዝብ ለመጨረሻ ጊዜ ይጠይቃል፡፡ በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል  ለደረሱ የኢንቨስትመንት ውድመቶች የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል መንግሥትና እነዚህ ድርጅቶች ተጣርቶ ወንጀለኛ  ከሆኑ ንብረታቸው ተሸጦ ካሳ እንዲሆንና የማገገሚያ ክፍያ እንዲሠጣቸው ያስፈልጋል፡፡ ለተጎጂ ድርጅቶች ከሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ የተለያዩ እቃዎችን ከቀረጥ ነጻ በሆነ መንገድ እንዲያስገቡ በማድረግ ዳግም ኢንቨስት እንዲያደርጉ ማድረግ ያሻል፡፡ የአትሌት ኃይሌ ገብረሥላሤ በዘዋይና ሻሸመኔ የገነባው ሦስት ኮከብ ሆቴል  እንደወደመበትና  የጠፋው ንብረት 300 መቶ ሚሊዮን ብር እንደሚገመትና 400 ሠራተኞች እንደነበሩት ገልፆል፡፡  በጅማ የአቶ ፀሐይ 100 ሚሊዮን ብር የገነቡት ሆቴል እንደወደመባቸውና 400 ሠራተኞች እንደነበሮቸው ገልፀዋል፡፡ 

‹‹አማራን አደህይቶ መግዛት መርሃ-ግብር!!!››ፊንፊኔ፣ቢሸፉቱ፣አዳማ፣ ሻሸመኔ፣ኦሮሙማ በሰማይ ሲያይሽ ዋለ! 

‹‹በሚፈርስ ከተማ ……….ነጋሪት ቢጎሰም………….አይሰማ!!!››

ምንጭ

  1. Ethiopia – Situation Report, 1 Mar 2024

(2) Mass protests erupt over mosque demolitions/ByStaff Reporter/May 27, 2023

Filed in: Amharic