>
5:47 pm - Saturday May 16, 7739

እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ!!

እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ!!

እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና

“ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።” ማቴ.12:40

“የሰው ልጅ ብዙ መከራ ሊቀበል፥ ከሽማግሌዎችም ከካህናት አለቆችም ከጻፎችም ሊጣል፥ ሊገደልም ከሦስት ቀንም በኋላ ሊነሣ እንዲገባው ያስተምራቸው ጀመር፤ ቃሉንም ገልጦ ይናገር ነበር።” ማር. 8:31

“ኢየሱስም መልሶ፦ ይህን ቤተ መቅደስ አፍርሱት፥ በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው።” ዮሐ.2:19

“ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል” ዮሐ.11:25

ፍኖተ አበው ዘኦርቶዶክስ – መምህር ንዋይ ካሳሁን

ኢትዮ ሪፈረንሥ :-  ክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ  እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ 

 

Filed in: Amharic