admin

admin
15157 POSTS 0 COMMENTS

”ሕገ መንግስቱን ሳያከብሩ – ማስከበር አይቻልም !” ከዞን 9 የተሰጠ መግለጫ

አንቀጽ 19 በተግባር ተጥሷል - ሕገ መንግስቱን ሳያከብሩ ማስከበር አይቻልም የታሳሪዎች የምርመራ ሂደትን አስመልክቶ ከዞን 9 የተሰጠ መግለጫ አዘጋጅ Zone 9 ከታሰሩ 22 ቀናትን ያስቆጠሩት የዞን ዘጠኝ አባላትና ጋዜጠኞች በቤተሰብም ሆነ በሕግ ባለሞያ የመገናኘት መብታቸውን ለማግኘት 19 ቀናትፈጅቶባቸዋል፡፡ ከታሰሩ እስከ 17 ቀን ድረስ ማንም የቤተሰብ አባል ሳይጎበኛቸውና በወዳጅ ዘመዶች ሳይጠየቁ የከረሙ ሲሆን ከጠበቆች ጋርለመገናኘት ደግሞ 19 ቀናት ፈጅቷል፡፡ አሁንም ከጠበቆቻቸው ጋር መገናኘት ያልቻሉ ቀሪ እስረኞች አሉ፡።  በተለምዶው እነደሚደረገው የፓሊስ ማእከላዊ ምርመራ የቤተሰብ ጉብኝትን አይቻልም በሚል ቀላል ቃል የከለከለ ሲሆን ለጠበቆች ስብሰባ ላይነን የሚል ምክንያት ሲሰጥ ከርሟል፡፡ ይህ በመሆኑም የተነሳ የተያዙ ሰዎች መብት የሆነው የህገ መንግስቱ አንቀጽ 19 ሁለት ላይ ያለው የተያዙሰዎች ያለመናገር መብት ( the right to remain silent) በይፋ ተጥሶ ያለማንም የህግ ባለሞያ ምክር ለብዙ ቀናት ምርመራ ሲደረግባቸውቆይቷል፡፡ ምርመራቸውን ጨርሰዋል ተብለው የታሰቡ ታሳሪዎቸን ካልሆነም በስተቀር በምርመራ ወቅት የህግ ባለሞያ ለማግኘት አልተፈቀደላቸውም፡፡ መሰረቱ መሰረታዊ የሆነው ያለመናገር መብትና የሕግ ባለሞያ የማግኘት መብት መከልከሉ የተለመደውን ማእከላዊ ምርመራ የሚታማበትንየማስገደድ ምርመራ እውነተኛነት የሚያጋልጥ ነው፡፡ በተጨማሪም የአካልና የስነልቦና ጉዳት የማድረስ ምርመራ ሲፈጸምባቸው እነደነበረ የተያዙየዞን ዘጠኝ አባላት በተናገሩበት ወቅት ፍርድ ቤቱ የነዚህን ጉዳቶች መከልከል ላይ አስተያየት ከመስጠት ውጪ ይሄ ነው የሚባል እርምጃ እናማጣራት ለመውሰድ አልሞከረም፡፡ ማዕከላዊ ምርመራ ከዚህ በፊት የሚታወቅበት ድብደባ፣ ምግብና እንቅልፍ መከልከል፣ የስነልቦና ጫና እና ማስፈራሪያ የተለያዩ ዛቻዎችሁሉም በተያዙ የዞን ዘጠኝ አባላትና ጋዜጠኞች ላይ በተለያየ መልኩ እነደደረሰ ተረድተናል፡፡ ይህም ምርመራውን ተከትሎ የሚመጣውንማንኛውንም ማስረጃ በሕግም በሞራልም ተቀባይነት እነዳይኖረው እነደሚያደርግ እናውቃለን፡፡ ከታሳሪዎች የሚገኙ ማንኛውም መረጃዎች በከፍተኛ ተጽእኖ ስር እንደተሰጡ አንዲሁም ዝም የማለትና የሕግ ባለሞያ ምክር የማግኘት ሕገ-መንግስታዊ መብቶቻቸው ተጥሰው የተገኙ እንደሆኑ ዞን ዘጠኝ ያምናል፡፡ በወንጀል ህግ ስነስርአት መሰረት እነዚህ ያለህግ ባለሞያ ጉብኝትያለመናገር መብታቸው (የህገ መንግስቱ አንቀጽ 19) ተጥሶ የተገኙ መረጃዎች በዚህ ምክንያት ብቻ ተቀባይነት እነደማይኖራቸውም የአገሪትዋሕግ ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም መንግስት ታሳሪዎቹን አንደፈታ እና ጉዳያቸው ሕገ መንግሰታዊ እና የወንጀል ህግ ሥነ-ስርአት ሕጉን ተከትሎ አንዲሆን እንዲያደርግናሌሎች እንዲያከብሩ የሚጠይቀውን...

Why ‘Made in Ethiopia’ Could Be The ‘Next Made in China’

By TOM GARA China’s was once known as cheapest factory floor on the planet, but in the last two decades its economy has transitioned to become...

ለጓድ ጌታቸው ጀቤሳ ስለ አብዮት ክዋክብት እና ሌሎች ነጥቦች (አናንያ ሶሪ)

ጤና ይስጥልኝ- ጓድ ጌታቸው! ባለፈው ወር ከ ‹‹ዕንቁ›› መጽሔት ልዩ ዕትም ጋር ያደረጉትን ቃለ ምልልስ ለሁለት ጊዜያት ያህል በጥልቅ ተመስጦ አነበብሁት፡፡ አንብቤም አልቀረሁ ወደ...

አንድ አንድ እሁድ አለ ቅዳሜን የሚያስንቅ…

በመሠረት ደሞዜ:- ኔልሰን ማንዴላ ኢትጲያ ለመጀመርያ ጊዜ በመጣበት ግዜ የተሰማውን ሲገልፅ “ንጉሡን መጨበጥ የ3000 ዓመት ታሪክን የመጨበጥ ያህል እንዲሰማኝ ያደርጋል::” ሲል ራሱ በፃፈው LONG...

የ”እሪታ ቀን” ሕዝባዊ ሠልፍ ለሁለተኛ ጊዜ ተሸጋገረ

የ”እሪታ ቀን” በሚል መሪ ቃል፣ በአንድነት ፓርቲ የአዲስ አበባ ም/ቤት አነሳሽነት በመዲናችን አዲስ አበባ ያሉ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችን አስመልክቶ በተለይም ማዋን ወደ ማኅበራዊ...

Africa assumes onus on disaster relief with catastrophe insurance pool

Africa assumes onus on disaster relief with catastrophe insurance pool By By Wendell Roelf CAPE TOWN - In the 1980s images of skeletal Ethiopian babies and their...

S. Sudan wants US, UN to verify who is attacking

By TOM ODULA NAIROBI, Kenya   South Sudan Thursday asked the United States and the United Nations not to slap warring parties in the country's conflict...

EDITOR PICKS