እነ እስክንድር ከቃሊቲ ወደ ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ተዛወሩ…!!! (ባልደራስ)

እነ እስክንድር ከቃሊቲ ወደ ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት ተዛወሩ…!!!

ባልደራስ
የባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እና ዕጩዎች ፕሬዝዳንት አቶ እስክንድር ነጋ እና ስንታየሁ ቸኮል ትላንትና ለሊት ወደ ቂሊንጦ እስር ቤት መወሰዳቸው የታወቀ ሲሆን ፤ ዝርዝር ጉዳይ ወደኋላ የምንመለስበት ይሆናል ።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.