ባለውለታችን ጀግናው አትሌት ፈይሳ  ሌሊሳ ወደ ሀገሩ እንዲገባ ጥሪ ቀረበለት!!!

ባለውለታችን ጀግናው አትሌት ፈይሳ
 ሌሊሳ ወደ ሀገሩ እንዲገባ ጥሪ ቀረበለት!!!
ከድር እንድሪስ
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን እና ኦሎምፒክ ኮሚቴ በጋራ በመሆን ለአትሌቱ ባቀረቡትለት ጥሪ ወደ ሀገሩ ተመልሶ ውጤታማ ስራ እንዲሰራ አጥብቀው ጠይቀዋል።
በሪዮ ኦሎምፒክ እና በተለያዩ ስፖርታዊ መድረኮች  ኢትዮጵያን በመወከል ውጤት ያስመዘገበውና በሀገሪቱ የነበረውን ስርአት በመቃወም ጥገኝነት መጠየቁ የሚታወሰው ፈይሳ ሌሊሳ ወደ ሀገሩ በመመለስ  የተለመደ ፍሬያማ ውጤቱን ለሀገሩ አንዲያበረክት ተጠይቋል።
አትሌቱ ሀገር ቤት ሲገባ የጀግና አቀባበል ለማድረግ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽንና ኦሎምፒክ ኮሚቴ በሰጡት መግለጫ  አስታውቀዋል፡፡

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.