“…የአፈና ዜና …!!  ዘመድኩን በቀለ

“…የአፈና ዜና …!! 

ዘመድኩን በቀለ

“…የኩሪፍቱ ሆቴሎችና የቦስተን ዴይስፓ ባለቤት የሆኑት ባለሃብቱ አቶ ታዲዮስ ጌታቸው በእነ ዐቢይሽመልስ ፕላንB በሆነውና በቅርቡ ዝነኛ እየሆነ በመጣውና አፋኝና አራጅ ቡድን በኦሮሚያው ቦኮሃራም ወይም ኦነግ በዳቦ ስሙ ሸኔ ተብዬው ማፍያ ቡድን መታፈናቸው እየተነገረ ነው። የክልሉ መንግሥትም ይሄ አዋራጅ ዜና እንዳይሠራጭ በትበት እያለ መሆኑም እየተነገረ ነው። ከምር እን ሸኔ ከአዲስአበባ ጫፍ ማፈን ጀመሩ ማለት ነው? … ወሬውን ውሸት ያድርገው። ስልቀጣው ግን ከባድ ነው።  እየሆነ መጥቷል ማለት ነው። የኦሮሚያ ብልፄዎች ከዐማራ፣ ከሲዳማ፣ ከቤኒሻንጉል፣ ከሱማሌ፣ ከደቡብ ተናክው ይችሉታልን? ሃኣ?
“…አዲስ አበባዬ…!!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.