>

ቋሚ ሲኖዶስ ዛሬ አስቸኳይ መግለጫ ሰጠ...!!! አራራት ሚድያ

ቋሚ ሲኖዶስ ዛሬ አስቸኳይ መግለጫ ሰጠ…!!!
አራራት ሚድያ
 
ቅዱስ ሲኖዶስ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚደርሰው ግፍ እንዲቆም ጠይቋል። ቋሚ ሲኖዶስ ዛሬ በሰጠው መግለጫ መንግሥት በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየደረሰ ያለውን ግድያ በአስቸኳይ ጉዳይ እንዲያቆም አሳስቧል።
Filed in: Amharic