ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ታግቶ ስለቆየበት ሁኔታ ይነግረናል…!!! May 10, 2022 FacebookTwitterPinterestWhatsApp ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ታግቶ ስለቆየበት ሁኔታ ይነግረናል..!!! ከአንድ ሳምንት በላይ ደብዛው ጠፍቶ የነበረው ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፤ ከመኖሪያ ቤቱ ‘የተደራጀ የሕገ-ወጥ ቡድን’ በሚመስል አካል ከተያዘ በኋላ ጦር ኃይሎች አካባቢ ባለ ‘የድሮ ቤት’ ውስጥ ሳያቆዩኝ አይቀርም አለ። የነበረውን ሁኔታ በዝርዝር አስረድቷል ተመልከቱት https://youtu.be/Lk8RBAqxRGs