የፋኖ መቶ አለቃ አበበ ህፃን ከ6 ቀን የአፈና ቆይታ በኋላ ተለቀቀ! (አሻራ ሚድያ)

የፋኖ መቶ አለቃ አበበ ህፃን ከ6 ቀን የአፈና ቆይታ በኋላ ተለቀቀ!

አሻራ ሚድያ


ፋኖ መቶ አለቃ አበበ ህፃኑ ከታፈነበበት መለቀቁን ለአሻራ ሚዲያ የገለፀ ሲሆን በህፃኑ መታፈን ድምፅ የሆናችሁን በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ልጄ ከ6 ቀን እስር በኋላ በሰላም ወደ ቤቱ ተመልሷል። ድምፅ የሆናችሁን  በሙሉ  እናመሰግናለን ብሏል።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.