>

አቶ  አባይ ፀሀዬ ለድርጅታቸዉ ሕወሃት በሚስጥር ያስተላለፉት መልእክት  አፈትልኮ  ወቷል (አሰፋ ኢተፋ)

በኢትዮጵያ  ህዝብ  ላይ  የሚፈፅሙት  ግፍ  በገሀዲ  ከወትሮዉ  በተለየ  መዉጣቱ  በወያኔ  ዉስጥ  ምን  አዲስ  ነገር  ተፈጥሮ ይሆን? በአማራዉና  በኦረሞዉ  ህዝብ  መካከል  ዉስጥ  ለዉስጥ  ስናካህደዉ  የነበረዉ  እርስ  በርስ  የማጋጨትና  የማገዳደል  ዓላማችን  በመክሸፉ  ድርጅታችን  ህወሃት  አደጋ  ላይ  ወድቋል  ሲሉ  አቶ  አባይ  ፀሀዬ  ቁጭታቸዉን  ለድርጅታቸዉ  ወያኔ  በሚስጥር  አቅርበዋል።  በተለይ  አናሳዎቹን  የወላይታ ብሄር  ተወላጆች  ለዚህ  አይነቱ  ብሄርን  ተብሄር  የማጋጨት  ስራ  ማሳተፋችን  ድርጅታችን  ህወሓት  በሺሺግና  በሚስጥር  በሁለቱ  ብሄሮች  ላይ  የሚያካህደዉ  የዘር ማጥፋት  ዘመቻ  ሚስጥር  በገሀድ  ለህዝቡ  ጆሮ  ደርሷል  ሲሉም  አቶ  አባይ ፀሀየ  ተናግረዋል።  ይህም  በመሆኑና  እነዚሁ  ሁለቱ  ብሄሮች  በሚስጥር  የምናካህድባቸዉን  እርስ በርስ የማጋጨትና  የማገዳደል  ሚስጥር በማወቃቸዉ  እነሱም  እኛን  ለመበቀልና  ህልዉናችንን  አደጋ  ላይ  ለመጣል  ወደ  አንድነትና  ወደ  ትብብር  ተሸጋግረዋል።  ይህንን እዉነታ  ለማረጋገጥ  ከተፈለገ  ባለፉት  3  አመታት  የተካሄደዉን  ህዝባዊ አመፅና  በየሰላማዊ  ሠልፉ  የሚያሰሙትን  መፈክር  መስማቱ  በቂ  መረጃ  ነዉ  ሲሉ  በግልፅ  አስረድተዋል።  ይህ  ደግሞ  የሁለቱ  ብሄሮች  አንድነት  የትግራዊይን  የበላይነት  ወደበታችነት  ከማምጣቱም  በተጨማሪ  ድርጅታችን  ህወሓት  ህልዉናዉ  ያከትምለታል  ብለዋል።  እኛም  አይናችን እያየ  ስልጣንን  በአምሓራዊና  በኦሮማዊ  ከመቀማታችን  በፊት  የመከላከያ  ሰራዊቱ  በቁጥጥራችን  ስር  እንዳለ  እነዚህን  ሁለት  ብሄሮች  ልክ  ካስገባናቸዉ  የትግራዊይንም  የበላይነት  አስጠብቀን  ድርጅታችንንም  ሕወሃትን  የበለጠ  አቅሙንና  ጉልበቱን እናጠነክራለን  ብለዋል።  ብሄርን  ተብሄር  እንዳጋጩልንና  ሙሉ  ኦረሚያን  በነዉጥ  እንዲያቀጣጥሉልን  ብለን  ያደራጀናቸዉ  የወላይታ  ጂቦች  ምክናየታቸዉን  ባላዉቅም  መልሰዉ  እኛኑ  አስወርረዉናል  ሲሉ  አቶ  አባይ  ፀሀዬ  የወላይታ  ብሄር  ተላጆችን  አራክሰዋቸዋል።   አቶ  አባይ  አክለዉም  ሲናገሩ  ብበሺሺግና  በሚስጥር  በሁለቱ ብሄሮች ላይ  ስናካህደዉ  የነበረዉ  እርስ  በርስ  የማጋደልና  የማጫረስ  ዘመቻ  ዉጤት  ባለማምጣቱና  በመላዉ  ኢትዮጵያ  ህዝብ ጆሮ  በመድረሱ  የእኛም  ዉስጣዊ ማንነታችን  በገሃድ  ታዉቆብናል።  በሺሺግ  የምንሰራዉ ስራ  እንዳይታወቅ  እንኳን ብለን ጋብ  ብንል  ኑሮ  በቁጥር  ብዙ  በሆኑት  አማሓራዊና ኦረማዊ  ልንወገድ  ነበር።  ይህንንም  መረዳታችን  በራሱ  ትልቅ  ብስለት  ነዉ።  በመሆኑም  የአስቸኳይ  ጊዜ  አዋጂ  አዉጀን  በወሰድነዉ  ተገቢ እርምጃ  የኦረሞ  ቄሮወችን  ዝም  አሰኝተናል።  ይህ  ማለት ግን  አማሓራዊና  ኦረማዊ  ጠፋ  ማለት  አይደለም።  ትንፋሺ  እየወሰድን  ሌላ  የማጋጨት  ስራ  የሚሰራልን ብሄር ማፈላለግ  ይጠበቅብናል።  የኦረሞዉን ህዝብ  በሶማሊያ  እንዳስገደልነዉና  እንዳሰደድነዉ  ሁሉ  በአማራም  ላይ ብናደርገዉ  ኑሮ  እዚህ  ሁሉ  ዉጥቅጥ  ባልገባንና  ዉጤታማም  በሆንን  ነበር።  ግን  ያንን ማድረግ  ባለመቻላችን  አማሓራዊይን  ለማጥፋትና  ወደ በታችነት ለማምጣት  ትልቅ  የህይወት  ዋጋ እየከፈልን  ነዉ።  በጎንደርና  በጎጃም  ዉድ  የትግራዊ  ወታደሮች  እየሞቱብን  ነዉ።  ለዚህ  እንደምንም  አድርገን  ወታደራዊ  ሀይል  መጠቀም  ብቻ  ነዉ  አማራጫችን ብለዋል።  በኦሮሚያ  በኩል  አሁንም  አንድ  አማራጭ  አለን።  እንደምንም  ብለን የአፋሮችን  በኦሮሚያ  በኩል አሾልከን  በማስገባት  በአፋሮች ላይ ጥቃት መፈፀም።  የምንፈፅመዉ  ጥቃት  ተመጣጣኝና  ልክ  ያለዉ  መሆን  አለበት  በአማካይ  ከ50  እስከ70  የሚጠጉ  አፋሮችን  በአሰቃቂና  ስሜትን  በሚጎዳ  መልኩ  መግደል።  ቤታቸዉን  ማቃጠል  ወዲያዉም  ከቦታዉ  መሠወር  የሆነዉን  ሁሉ  በኦሮሞዎች  እንደተፈፀመ  ማድረግና  ተቆርቋሪ  መስለን  በፍጥነት  ከአፋሮች ጎን  መሠልፍና  የጦር መሳሪያ  በጅምላ  ማደል።  በዚህ  መልኩ  በኦሮሞዎችን ዝም  ማሰኘት  ይቻላል  በማለት  አቶ  አባይ  አቋማቸዉን  ገልፀዋል።   ይህንንም  ቀድማን  በማወቃችን  እራሳችንን  እንደ  አሸናፊነት  እንጂ  እንደተሸናፊነት  መቁጠር  የለብንም  ሲሉ  አቶ  አባይ  በኩራት  ተዉጠዉና እራሳቸዉን  እንደ  አዋቂም ጭምር  መግለፅ  ወደዋል።  በአምሓራዊ ላይ የበላይነት  የምንጨብጥበት  በመጀመሪያ  የተለያዩ  ዘዴዎችንና  አሳማኝ  ምክናየቶችን  አቅርበን  መሳሪያ  መንጠቅና  ትጥቅ  አልባ ማድረግ  ዋናዉ  ስልታችን  ሲሆን  የተለያዩ  ምክንያቶችን  ፈጥረንም  አምሓራዊያንን  በሀይል  መደምሰስ  ጎን  በጎን  የሚሄድና  ዋነኛዉ  አዋጭ ምንገድ  ነዉ  ብለዋል።  በመጨረሻም  አቶ  አባይ  ሲናገሩ  ይህንን  ሁሉ  ጥበብ  የተሞላበት  የብሄር  ጥቃት  ለማካሄድ  የተገደድነዉ  ስልጣንን  ፈልገንና  የስልጣን  ሱሰኞች  ሁነን  ሳይሆን  የትግራዊይን  ህልዉና  ለማስጠበቅና  የኢኮኖሚዉን  የበላይነት  ለመቆጣጠር  ነዉ  ብለዋል።
 እናንተ  የትግራይ  ጀግና  ህዝቦች  ሆይ  መከላከያ ሰራዊታችን ለእናንተ  እድገትና  ብልፅግና  ብሎም  የበላይነታችሁን  ለማስጠበቅ  በአምሓራዊና  በኦረማዊ  ላይ  ቃታዉን  ይስባል  ጥላቶቻችሁን  እያንዳንዳቸዉን  በጥይት  ይለቅማቸዋል። ይህንን  የምነግራቸሁ  ከመሬት  ተነስቼ  እንዳልሆነ  እናንተም  ታዉቃላችሁ  ምስክራችሁም  እኛዉ  የእናንተዉ  ታጋዮች  ነን።  ካለፈዉ ታሪካችን  ተነስተን  ታሪክን  ታነበብን  አንድ  ዉድ  የትግራይ ልጂ  ለ10  እርካሺ  አማሓራዊና  ኦረማዊ  በቂ  ነዉ  በማለት  የትግራይንም  ህዝብ  ወደ  ትግል  እንድነሳሳ  መልእክት  አስተላልፈዋል።
አቶ  አባይ  ፀሀዬ ከዚህ በህዋላ ስንት አመት  ሊኖሩ ይሆን ይህ ሁሉ በንጹሀን ዜጎች የደም ማፍሰስ ሴራ የተወጠሩት? እውን ይህ ሁሉ እየሆነ ያለው ለትግራይ ህዝብ ሲባል ነው?!?
Filed in: Amharic