
ካለመናገርም በላይ በስርዓት ማሰብ አለመቻል ፣ ለተደራራቢ ህመሞች መዳረግ ውስጥን ያቆስላል ። ስንቱን እንዳልጻፈ ፣ መጻሕፍቱ በጉጉት እንዳልተጠበቁ ፣ ማሳተሙ ቀርቶ ገና ጽፎ ሳይጨርስ የሽያጩ ገንዘብ ተቆጥሮ እንዳልተሰጠው ይስማከ ዛሬ ሕይወት ርቃዋለች ። ወደ ውጭ ሄዶ ይታከም ዘንድ የኢትዮጽያውያን ውለታ መላሽነት ይጠበቃል ። ይስማከን አሳክሞ ወደ ጤንነቱ መመለስ ውለታ መስራት ሳይሆን ውለታውን መመለስ ነው ።
የባንክ ቁጥሩ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ )
1000243275408
ስልክ ቁ. 0904388666