>
5:47 pm - Thursday May 18, 6248
breaking:
How American Journalism Sells a Phony Dream to Young Professionals
05.15.2025
|
0 comment
breaking:
Dividing the Red Sea Amongst Many
04.21.2025
|
0 comment
breaking:
Hi, We’re the BBC, Human Rights Watch – Your Rape and Arrest Didn’t Happen
03.26.2025
|
0 comment
breaking:
The Violation of Amhara Womanhood
03.25.2025
|
0 comment
breaking:
Betting on the American courts to rein Trump in will be a disaster, and the real ugly fight is on the horizon
03.04.2025
|
0 comment
Home
Categories
Amharic
Current Affairs / News
Videos
Music & Dramas
Articles & Opinions
References
Interviews
Sport
Bloggers
WONDIMU’S BLOG
Radios
1888 Radio
Addis Dimts
Contact Us
Ethiopia Nege
Ethio360 Media
Ethiopia Zare
mejemer
አበበ ካሴ በጠና ታሟል!! (በኤርሚያስ ፀጋዬ)
Posted by
admin
|
June 7, 2018
|
Comments Off
on አበበ ካሴ በጠና ታሟል!! (በኤርሚያስ ፀጋዬ)
ከቀናት በፊት ወንድሜ ዳንኤል ተስፋዬ የአበበ ካሴን በጠና መታመም ባለበት እስር ቤት ሄዶ በመጎብኘት አሳውቆን ነበር ዛሬ አበበን ለመጎብኘት ቃሊቲ ዞን 2 ተገኝቼ ነበር አበበ እጅግ በጣም ጠንካራ ታጋይ ነው ይንን ሁላ የመከራ ጥግ የደረሰበት አይመስልም ዛሬም ለኢትዮጵያ ህዝብ ሲል መሞት ምኑም አይደለም ይህንን ስል ግን አበበ ምን ይህል ስቃይ ላይ እንዳለ ለመግለፅ ቃላት ያጥራል ።
~አበበ ሁለቱ ኩላሊቶቹ ከድብደባ ብዛት መስራት እያቆሙ ነው!በዚ ሰዐት ለኛ ምንም የሆኑት መቀመጥም ሆነ መተኛት ለአበበ ስቃይ ናቸው የእግሩ ደምስሮች እየተቆጣጠሩ ወደላይኛው የሰውነቱ አካል እየወጣ ነው በክላሽ አፈሙዝ የተመታው ጭንቅላቱ በአፍንጫው በኩል ፈሳሽ እያወጣ ነው ይህ ሁላ ግፍ ሀገሬን ህዝቤን በማለቱ ነው።
አበበ ካሴ ይፈታ!!!
Filed in:
Amharic