>
5:13 pm - Tuesday April 19, 8140

እየሆነ ያለው ምንድነው ብሎ ሚጠይቅ አለ? ለመሆኑ ምን እየተሴረብን ነው? በእነማን??? (አቤል በላይ)

እየሆነ ያለው ምንድነው ብሎ ሚጠይቅ አለ? ለመሆኑ ምን እየተሴረብን ነው? በእነማን???

አቤል በላይ

የ COVID-19 ሽፋን ምንድነው?

5G ምንድነው?

        አሁን እየተከሰተ ባለው ጉዳይ ዋናው ነገር ቫይረሱ እንዳልሆነ እንድትረዱ እፈልጋለሁ። አለም ውሸትን ለመቀበል የተገደደች መሆኑ እንዲታወቅ እፈልጋለሁ። ከዚህ በዚህ በዚህ ይዋሹንና ይጨርሱን ያጫርሱን እንደነበረው ዛሬም በግልጽ መተውብናል። በዚህ ሰዓት ካልነቃን መቼም የምንነቃ አይመስለኝም።
      የነገሩ መነሻ ሀሳብ ወረርሽኑ ቢሆንም ማንም ሰው ግን ከመጋረጃ በስተጀርባ እየተሰራ ያለውን ነገር እየጠየቀ አይደለም። የተማሩ፣መሪዎች፣ሚኒስተሮች ሁሉም የተባሉትን ብቻ ሲተገብሩ ነው የሚታዩት፤ የሃሳቡ ምንጭ አጢነው ለሕዝብ ግልጽ ሲያደርጉ አይታይም። ለምንድነው የቫይረሱ ምንጭ የማይጠየቀው? ቫይረስ በተፈጥሮ አይገኝም፤ይህ ማለት አንድ የሚፈጥረው አካል እንዳለ ግልጽ ነው።
         አንድ ነገር እንድታውቁ እፈልጋለሁ! አሁን በቤት ውስጥ ናችሁ፤ አሁን ከውጭ ተቆልፎባችኃል፤ አለም ላይ ተቆልፎባታል። (w/c is a global sign)
ይህ የተደረገበት ምክንያት ደግሞ የቫይረስ ጉዳይ ሳይሆን፣ ሰውነታችንን ለመቆጣጠር ነው። እውነታው ይሄ ነው፣ ይህን አንዴ ተሳክቶላቸው ማድረግ ከቻሉ እንደማንኛውም ኮምፒውተርና ማሽን እኛን በሄድንበት ሁሉ መቆጣጠር ይችላሉ ማለት ነው።
በዚህ መንገድ ምንም አይነት መልዕክቶችን ወደ አእምሮአችን ይልካሉ፣ የሚፈልጉትን እንፈጽማለን ማለት ነው። ከዛ እኛነታችን ያበቃል። ሀሳቡ አዲሱን ትውልድ መቆጣጠር ነው። አሁን ሁሉንም መከተብና ማዳረስ ስለማይችሉ የሚጀምሩት በህጻናት ላይ ነው። ከዚህ በፊት በወሊድ መቆጣጠሪያ እና በሌሎች ክትባት ሽፋን ያሰራ እንደነበረው ማለት ነው። ይሄን ክትባት የወሰዱ ልጆችን በራሳቸው መንገድ መቆጣጠርና ማሳደግ ይችላሉ።
        ምን እየተካሄደ እንዳለ ማወቅ ትፈልጋላችሁ? ይሄ ጉዳይ ከመናፈሱ ከአመታት በፊት ፕሮግራማቸውን ቀርጸው ጨርሰዋል። አሁን በአለም ላይ አየተካሄደ ያለውን ሁሉ በተለያዩ ፊልሞቻቸው አስቀድመው ሰርተውታል። ለምሳሌ ፦ Divergent from 2014 ፣ Contagon እንዲሁም ሌሎች…
        የዚህ ቡድን አላማ የአንድ አለም ስርዓት (one world order) ፍላጎቱ ይሄ ነው። በክትባት ሰበብ አካላችን ውስጥ ዲጂታል መታወቂያ (D.lD) ሰዎችን መቆጣጠሪያ! እናንተነታችሁ እንዲያበቃ!
ክትባቱ ስኬታማ እንዲሆን የሚጠቀሙት ሁለት መንገድ ነው
   1)ወረርሽን ፈጠሩ (civid-19) በሰው ዘር ላይ ጭንቀትና ፍራቻን ለማሰረጽ
      2)ሁለተኛው የሚጠቀሙት የመረጃ መረብን ነው (internet of things ID) እና 5G (5th Generation) ሰዎች በቀላሉ እንዲጠቀሙት ይህም ደግሞ ከፍተኛ የጤና ችግር ያመጣል። እናንተ ግን ቴክኖሎጂው ስለተመቻቹ እንጂ የሚያመጣውን የጤና እክል ሳትገነዘቡ ትይዙታላችሁ። ይህም የበሽታ የመከላከል አቅምን ይቀንሳል። እስከ ሞት በሚያደርስ የጨረር ጥቃት እንድትጋለጡ ያደርጋል። ይህም መጀመሪያ ያቀዱትን ለማሳካት ይመቻቸዋል። በክትባት ዲጂታል መታወቂያን (Digital ID) እንድንቀበል የታቀደ ነው።
፦እንግዲህ እነዚህ ሰዎች ምንም የሰወሩን ነገር የለም ከተባለ በኮረና ሰበብ
  1)ሁላችንንም ቤት ውስጥ ቆልፈውብናል። ነገር ግን የ 5G ታወር እና መስመር ዝርጋታ ላይ ያሉ ቀን ማታ በስራ ላይ ናቸው። ያገሬ ሰው ስማ ስራው ሌላ ነው።
     2) ሌላው የሚያስገርመው ደግሞ በዚህ ጉዳይ ላይ የሚቃረን ሃሳብ ያላቸው ሲናገሩ ይበሳጫሉ። ከየትኛው (web-site )የመረጃ መረብ ላይ ሃሳባቸው ለሰው እንዳይደርስ ጥናታቸውን ያጠፋሉ። ለምሳሌ፦ you tube- የትኛውንም ተቃራኒ ሃሳብ ያላቸውንና የሚያጋልጡትን ከመረጃ መረብ ላይ ያጠፋቸዋል።
እንዲሁም በ Face book (FB) የብራዚሉን ፕሬዝዳንት እቅዳቸውን ያጋለጡበትን መረጃ አጥፍተውታል።
መንግስትና ዶክተሮች የሚሰጡንን መረጃ እና ምክር እናከብራለን። ነገር ግን ሞኞች አይደለንም። ቫይረስ በተፈጥሮ አይገኝም በሰዎች ወይም በምርምር ስህተቶች የሚፈጠር ነው።  እየተካሄደ ያለው ምን እንደሆነ ካልተረዳችሁ ዛሬ እወቁ። በመሰረቱ ስለ ኮሮና ቫይረስ አይደለም! ከዚህ በስተጀርባ የሰውን ዘር ወደ ሲኦል ለመንዳት እየሰራ ያለ ኃይል አለ።
        አላዋቂ አትሁኑ። ዝም አትበሉ። አሁን አጥር ላይ የምንቀመጥበት ሰዓት አይደለም አጥራችን ፈርሳል። ይሄ ስለ ሃይማኖትም አይደለም እንደምታዩት አንዱን እንመርጣለን ሞት ወይንም ህይወት?
በተቻለ መጠን በእርዳታ የገቡ ማስኮች በአገር ውስጥ ባይሰራጩ፣ መንግስትም ሳያረጋግጥ ባይጠቀም፤ የራሳችን የሆነ ነጠላ፣ ሻርፕ ወይንም ስካርቮችን ብንጠቀም። እጃችንን እንታጠብ። ርቀታችንን እንጠብቅ። ምክንያቱም እዚህ ባለሁበት (London) ለንደን ሀገር ውስጥ የሚናፈስበት ደረጃ አንድ አይደለም። ለጊዜ ይሄን አድርሱልኝ። ትውልድ እናድን። ክትባት የሚባል ነገር መንግስት በእርዳታ እንዳይቀበል። አደራ! አደራ!!!
Filed in: Amharic