አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ  ተነስቷል፤ ዛሬስ ጋዜጠኛ ታምራት ነገራን አሳሪው ፈችው ማን ነው?! (መረጃ ቲቪ)

አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ  ተነስቷል፤ ዛሬስ ጋዜጠኛ ታምራት ነገራን አሳሪው ፈችው ማን ነው?!
መረጃ ቲቪ

ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብሎ ከመኖሪያ ቤቱ ከተወሰደ እና ያለፍትህ እስር ቤት እየማቀቀ ከሆነ 49 ቀናትን ያስቆጠረው ጋዜጠኛ ታምራት ነገራ ጉዳዩን የሚከታተልለት ማነው?!
የገላን ከተማ ፍርድቤት በነፃ ያሰናበተው ሲሆን በእለቱ ጉዳዩን የያዘው ፍርድቤት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታይ መወሰኑ የሚታወስ ነው። ሆኖም አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በትናንትናው እለት ተነስቷል ስለዚህ የወንድማችን #የታምራት ነገራን ጉዳይ የሚከታተለው ማነው?!
ክቡር የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር #Daniel_Bekele #ዳንኤል በቀለ መልሱን በአስቸኳይ እንጠብቃለን!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.