ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ዑመር እንድሪስን ብልጽግና ከስልጣን አውርዷቸዋል።

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ዑመር እንድሪስን ብልጽግና ከስልጣን አውርዷቸዋል።

 

ሰበር ዜና የኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ዛሬ ሸራተን ሆቴል ባደረገው ስብሰባ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሀጅ ዑመር እንድሪስን ከስልጣን አውርዷቸዋል። ምክንያቱ የአማራ ተወላጅ መሆናቸው እና ለፅንፈኞች ምቹ ባለመሆናቸው ከስልጣናቸው ተነስተዋል ። ምንጭ:  Justice for Amhara

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.