የባልደራሱ ስንታየሁ ቸኮል በባሕር ዳር ከተማ ታፈነ!! May 27, 2022 FacebookTwitterPinterestWhatsApp የባልደራሱ ስንታየሁ ቸኮል በባሕር ዳር ከተማ ታፈነ!! የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ከፍተኛ አመራር የሆነው ስንታየሁ ቸኮል በባሕር ዳር ከተማ ታፍኖ፣ 1ኛ ፖሊስ ጣቢያ ከጥቂት ሰዓታት በፊት ታስሯል።