ስድስት ጥያቄዎች፥ አንድ ድምዳሜ
ጌጥዬ ያለው

፪. የክርስትና ሃይማኖት ቤተ አምልኮ፤ ቤተ ክርስቲያን ነው። የእስልምና ቤተ አምልኮ መስጅድ ነው። ከወንዝ ዳር ወደ መሀል አዲስ አበባ አስፋት የመጣው፤ የኢሬቻ ቤተ አምልኮ ምንድን ነው?
፫. የክርስትና አስተምህሮ በመፅሀፍ ቅዱስ፤ የእስልምናም በኡራን ተሰንዷል። የኢሬቻ አስተምህሮ በምን ተሰነደ? ዶግማ እና ቀኖናስ አለው ወይ? ወይስ በካድሬ ተለዋዋጭ ምላስ ላይ የትጠለጠለ ሃይማኖት ነው ወይ?
፬. ክርስትና ከፓትርያርክ እስከ ዲያቆናት የተዘረጋ የአመራር መዋቅር አለው። እስልምናም ሸሆች አሉት። የኢሬቻ መሪ ማን ነው?
፭. ኢሬቻ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ አባል ነውን?
፮. እንደ ሎሌ ለሁለት ጌታ መገዛት ይቻል ይሆናል። እንደ አማኝ ግን ለሁለት አምላክ መስገድ ይቻላል ወይ? ወይስ ኢሬቻ የክርስትና እና የእስልምና አማኝ ኦሮሞዎችን ደጅ አይረግጥም?
ድምዳሜ
ድርጊቱ ሃይማኖት ሳይሆን ፖለቲካዊ #የጣኦት አምልኮ ነው። ከላይ ለተዘረዘሩት ጥያቄዎች ከእየ ህሊናችን የምናገኘው መልስ የሚያረጋግጥልን ይህንኑ ነው።