ፍርድ ቤቱና ፖሊስ ጣቢያው ባለመግባባታቸው ስንታየሁ ፍ/ቤት አልቀረበም (ጌጥዬ ያለው)

ፍርድ ቤቱና ፖሊስ ጣቢያው ባለመግባባታቸው ስንታየሁ ፍ/ቤት አልቀረበም…

ጌጥዬ ያለው

የምርመራ መዝገቡ ቢዘጋም የስርዓቱ አስጨናቂ አቶ #ስንታየሁ ቸኮል ዛሬም ከወራሪዎች እስር አልተፈታም። “የቡረዩ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንት ብይን ይሰጡበታል”በተባለው በዛሬው ቀጠሮ ስንትሽ አልቀረበም። ያልቀረበው ፍርድ ቤቱና ፖሊስ ጣቢያው ባለመግባባታቸው እንደሆነ ተነግሯል። ነገ ጥቅምት 2 ቀን 2015 ዓ.ም. ለማቅረብም ተለዋጭ ቀጠሮ ተይዟል። በእረኛ ቋንቋ ሲጠቃቀሱ ለነገውም መግባባታቸውን እንጃ፤

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.