ፍትህ የተነፈገች ነፍስ…! (መአዛ መሀመድ)

ፍትህ የተነፈገች ነፍስ…!

መአዛ መሀመድ

 

ጋዜጠኛ ታዲዎስ ታንቱ ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት  በክሱ ፍሬ ነገር ላይ በዚህ ይከላከሉ ወይም በሌላ አንቀፅ ይከላከሉ የሚል ውሳኔ ለማሰማት ነበር።  ለወራት ዳኛ አልተሟላም በሚል ምክንያት ሲያንከራቷቸው ቆይተው ዛሬ ደግሞ አይተን አልጨረስነውም በሚል ሰበብ እንደተለመደው ተለዋጭ ቀጠሮ ለህዳር 16/2015 ከሰአት 8 ሰአት ተሰጥቷል !!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.