>

ወንጭፍና ድራጉኖፍ (መስፍን አረጋ)

ወንጭፍና ድራጉኖፍ

መስፍን አረጋ 

ጭራቅ አሕመድ የአማራን ሕዝብ ዓይንቁ ንቀት ንቆታል፡፡  የንቀቱ ምንጭ ደግሞ የኔን ሸኔ ሠራዊት ከክላሽ አልፌ ድራጉኖፍ (dragunov) እስካፍንጫው አስታጥቄዋልሁ፣ አማራን ደግሞ ትልቅ ወጥእንጨት እንኳን እንዳይኖረው ባሽከሮቸ በደመቀ መኮንን፣ ተመስገን ጥሩነህ፣ ሰማ ጥሩነህ፣ ግርማ የሽጥላና መሰሎቻቸው አማካኝነት ከፍተኛ ሥራ ሠርቻለሁ ብሎ ማስቡ ነው፡፡  

የአማራ ሕዝብ ግን ባስር ሺ ዶላሮች ከሚገዛው ከድራጉኖፍ በላይ ፍቱን የሆነ፣ ባንድ ብር ገመድ ወይም ላስቲክ የሚሠራ፣ ጥይቱ ደግሞ ከመሬት የሚለቀምና አምስት ሳንቲም የማያስወጣ፣ ወንጭፍ ወይም ፊወንዳ የሚባል ትልቅ መሣርያ አለው፡፡ 

ዳዊት ጎልያድን በርጥቆ የገነደሰው በወንጭፍ ነበር፡፡  ለወንጭፍ ደግሞ ካማራ በላይ ላሳር ነው፡፡  ያማራ አዝመራ ጠባቂ ማማ ላይ ቁሞ (ወይም ቁማ) አንዲት የማሽላ ዛላ ላይ በርቀት የሰፈረችን ግሪሳ ባንድ ዲንጋ የሚያረግፍ፣ ብዙ የተዘፈነለት ወንጭፈኛ ነው፡፡  አሁን ላይ የመጣው ደግሞ እህል የሚበላ ግሪሳ ሳይሆን፣ ሰው የሚበላ መንጋ ነው፡፡  ያማራ ሕዝብ ሕልውናውን ማስጠበቅ የሚቸለው፣ ጭራቅ አሕመድ ድራጉኖፍ አስታጥቆ ያሰማራውን አማራበል መንጋ በወንጭፍ እየጣለ ድራጉኖፉን ሲማርክ ብቻ ነው፡፡ 

ስለዚህም አማራ ሆይ፣ ኦነጋዊ ውሻ ቤተክርስቲያንህን ሊያረክስ ሲመጣ በወንጭፍ ገልበጠው፡፡  ራሱን ጭራቅ አሕመድን ጨምሮ ማናቸውም ኦነጋዊ ሹም በከተማህ ሲንሸራሸር፣ መኪናውን በወንጭፍ በርግደው፣ ደራጉኖፍ የማይበሳውን ወንጭፍ ይበሳዋልና፡፡ ቄሮ ሜንጫ ሲያነሳ፣ አንትም ወንጭፍህን አንሳና ሳይጠጋህ በፊት ባንድ ዲንጋ አናቱን በርቅሰህ ጣለው፡፡  

እያንዳንዱ አማራ፣ በተለይም ደግሞ ወጣቱ፣ ሌላ ዓይነት መሣርያ ኖረውም አልኖረውም፣ ወንጭፍ እንዲኖረውና፣ መወንጨፍ የማይችልም ባጭር ጊዜ ውስጥ ውንጨፋ እንዲማር መደረግ አለበት፣ የሕልውና ጉዳይ ነውና፡፡  ራሱን ጭራቅ አሕመድን ጨምሮ ሊበላው የሚምጣን ማናችውንም ኦነጋዊ ጅብ ባየ ቁጥር ደግሞ፣ በወንጭፍ ገልብጦ ለመጣል ላፍታም ቢሆን ማቅማማት የለበትም፣ አልሞት ባይ ተጋዳይነት በምድርም በሰማይም ወንጀል አይደለምና፡፡  መጽሐፉም የሚለው ጅብ ከሚበላህ በልተኸው ተቀደስ ነውና፡፡         

በትቢት ተሞልቶ ባላንጣውን ንቆ

ጎልያድ ሲመጣ ጦር አንስቶ ሰብቆ፣

ወንጭፉን ወንጭፎ አልሞ አርቆ

ዳዊት ገለበጠው በዲንጋ በጥርቆ፡፡

ልጅ አዋቂ ሳይል ሳይመርጥ ሳይራራ

ያገኘውን ሁሉ የሚባል አማራ

ለመክተፍ በሜንጫ ለማረድ በካራ፣

ተንጋግቶ ሲመጣ የኦነግ ጅብ መንጋ

ርቀህ በመቆም ጅቡን ሳትጠጋ

ወንጭፈህ በጥርቀው አናቱን በዲንጋ፡፡

ባለምከው አቅጣጫ ዲንጋህን በመስደድ

ደረት ለመሰንጠቅ አናት ለመበርገድ

መወንጨፍ ካቃተህ ከሆነብህ ከባድ

ነፍጠኛዋ እናትህ ታስተምርህ ልመድ፡፡

በነበረች ጊዜ ልክ እንዳንተ አፍላ

ማማ ተቀምጣ ስትጠብቅ ማሽላ፣

ግሪሳ ከበላ አንዲት ቅንጣት ዛላ

ወንጭፏን አንስታ አገዳዋን ጥላ

ታራግፈው ነበረ ብቻውን ነጥላ፡፡

የቢሸፍቱ ቆሪጥ የለከፈው ማይም

ምሱ ስለሆነ መጠጣት የሰው ደም፣

ሊበላህ ሲመጣ ታውሮ በደም ጥም

በልተኸው ተቀደስ ሳትቀደም ቅደም፡፡

ሊገልህ የመጣን ዐልመህ በተለይ

መምታትህን እንጅ ወሳኝ ብልቱ ላይ

ቅንጣት አያሳስብህ የመሞቱ ጉዳይ፡፡

በታችም በምድር በላይም በሰማይ

ወንጀለኛ አይደለም አልሞት ባይ ተጋዳይ፡፡

መስፍን አረጋ 

 mesfin.arega@gmail.com

Filed in: Amharic