>

ሰዎቹ በሰላም የህዝብን ጥያቄ አይመልሱም ....!

ሰዎቹ በሰላም  የህዝብን ጥያቄ አይመልሱም ….! 

ግርማ ካሳ

የኦሮሙማ ሃይሎች ሁለት እቅድ ነው ያላቸው::  አንደኛው  እያታለሉ አባገዳዊ  የአዲስ አበባን Oromizatiom በማጠናከር ኦሮሞ  የበላይ  የሆናባትን  ኢትዮጵያ  መመስረት ነው::

ያ ካልተሳካ  የኦሮሚያን ሪፑብሊክ  ማወጅ:: ይፋ አላደረጉትም እንጂ  ያንን ጀምረዋል:: ሺመልስ አብዲሳ እንደ ኤርትራ እንሆናለን እያለ ነው::

ለዚህም ነው የኢትዮጵያ ታሪክ: የኢትይጵያን ፊደል: የኢትዮጵያን ባንዳራ : ኢትዮጵያዊነትን  የሚያሳይን ነገረ  :  ወያኔ ሸንሽና  በሰጠቻቸውና ታግለው ሳይሆን በስጦታ  ባገኙት  ክልል:  በጉልበት የማራቅ  ስራ  የሚሰሩት::

ህዝብ ዝም ብሎ ራሱን ማሞኘትና  መጃጃል የለበትም:: እነዚህን  ሰዎች መለመን: መለማመጥ  መቆም አለበት:: 

ሰዎቹ  ሰላም:መቻቻል: እኩልነት: ተከባብሮ  መኖር DNA ያቸው ውስጥ የለም::: ጅብን አንባሳ:  ኤሊን  አቦሸማኔ ሁኑ  እንላለን ? እንደዚያ ነው:: 

እነ አብይ አሀመድ: የኦሮሙማ ሃይሎች መወገድ ነው ያለባቸው::  ያሰለጠኑት ጦር አለ:: እየገደለ: እየጨፈጨፈ: የዘር ማፅዳትና የዘር ማጥፋት ወንጀሎች እየፈፀመ ያለ::  ሚሊዮኖች ይፈናቀለ::  ጦር አለን  እያሉም በሌላው ላይ ማስፈራራትና ዛቻ እየወረወሩ ነው:: የሌላው ትእግስት እንደ ፍርሃትና ደካማነት በመቁጠር::

ይሄ ዘረኛ ቡድን  ከግራዚያኒ ጣሊይን በምንም የሚለይ አይደለም::  አጥፊ ቡድን ነው:: ላለፊት 5 አመት ብዙ  ነሮችን ነው ያበላሸው::  ይህ ቡድን እንዲቀጥል ከተደረገ አገር ትጠፋለች:: ይሄን ቡብ ለመመከት : መክቶም ለማሸነፍ መዘጋጀት ያስፈልጋል:: ሁሉም ታጥቆ መጠበቅ አለበት:: 

ቅዱስ ሲኖዶስ ሰልፍ ጠርቷል:: ሰልፉ ይደረጋል ብዬ አላስብም:: ከተደረገም የሚለወጥ ነገር ላይኖር ይችላል:: እነ አብይ ሲኖዶሱን. Ignore ሊይደርጉ ይችላሉ:: ከዚያ በሗላ : ከሰላማዊ እንቅስቃሴ ውጭ ሲኖዶሱ የሚያደርገው አይኖርም::

አንድ ያለው ትንሽ ተስፋ: 5%  እድል  እሰጠዋለሁ ከኦሮሞ ብልፅግና ውጭ ያሉ ደፈር ብለው አሁንስ በቃ ማለት ከቻሉ ከዚያው ከብልፅግና ውስጥ መፍትሄ ሊመጣ ይችላል::

የሰላም በር ሲዘጋ የአመፅ በር ይከፈታል እንደተባለው ይሄን ክፉ አገር አጥፊ አገዛዝ በአመፅና በሃይል ለማስወደግ ኢትዮጵያውያን አምረን የምነሳበት ጊዜ ነው:: በሲኖዶሱ  ሰላማዊ እንቅስቃሴ: በብልፅግና ውስጥ በሚቀርቡ ግፊቶች ነገሮች መስመር ከያዙ እሰየው ነው:: ግን አንታለል:: ያ የመሆን  እድሉ በጣም ጠባብ ነው::

Filed in: Amharic