admin

admin
15145 POSTS 0 COMMENTS

ሥፍራህን አትልቀቅ!

አንዱ የኔ ብጤ የዋህ አማኝ ከዕለታት አንድ ቀን ወደ ንስሃ አባቱ ይሄድና በምሬት እንዲህ ይላቸዋል ። ‘’አባቴ እኔ ዘወትር እፀልያለሁ። የእለት ውዳሴ ማርያም :መዝሙረ ዳዊትና...

የ «አእላፋት ዝማሬ››፤ የተዋሕዶ ሥርዓት ወይስ ለዓላውያን ያደሩ የመለካውያን ደባ?!

ከይኄይስ እውነቱ አባቶችህ የሠሩትን የቀድሞውን የድንበር ምልክት አታፍልስ፡፡ ምሳሌ 22÷28 ሃይማኖትን በሚመለከት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ የሚመጡ ጉዳዮችን ተራ ተርታ አድርጎ መመልከት ኋላ መዘዙ...

‘’አንድነቱ የአማራ የህልውና ትግል ቀይ መስመር ነው!!’’

አቶ መሀመድ አሊ  ‘’..,አማራ መስለው ሰርጎ የገቡ ግለሰቦች አማራ በፐርሰንቴጅ ፣ በጎጥ ፣ በሰፈር እየከፋፈለ‍ሉ ልዩነትን አግዝፎ  ደጋግሞ በመንገር ደጋግሞ በመስበክ “ልዩነት” በአዕምሮችን ውስጥ አያቃጨለ...

“ምሁራን ወይስ እ ውራን…?”

"ምሁራን ወይስ እ ውራን...?" ፋኖና ጋዜጠኛ ወግደረስ ጤናው በዋናነት "ፕሮፌሰር፣ዶክተር፣ኢንጂኔር..." ወዘተ.. የሚል መጠሪያ ከፊት ተሸክማችሁ "ምሁራን" እየተባላችሁ የምትጠሩ በውጭም በውስጥም ያላችሁ ግለሰቦች (በአማራ የሕልውና ትግል ውስጥ) "ምሁር"...

ምን ማድረግ ይገባናል? ብሎ የመመካከርያ ጊዜው አሁን ነው፣ ነገ አይደለም

ሠርፀ ሚ ሕጻን እንደተወለደ እትብቱ እዛው እተወለደበት ቀዬ ይቀበራል። የሰው ልጅ እግዚአብሄር በሕይወት ይኖር ዘንድ የወሰነለት ዘመን ሲያከትም አካሉ እዛው እትብቱ በተቀበረችበት አገር ያርፋል። ይህም...

EDITOR PICKS