>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ከኦባማ ቀጥሎ በአሜሪካ ከፍተኛው ደመወዝ ተከፋይ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ኤሌክትሮን “የዓለማችን ልዩ ስም” ውድድርን እየመሩ ነው [ሚኒሊክ ሳልሳዊ]

– ከኦባማ ቀጥሎ በአሜሪካ ከፍተኛው ደመወዝ ተከፋይ ነበሩ – ከ2ሺ በላይ የተሳኩ ቀዶ ህክምናዎችን አከናውነዋል – ወንድሞቻቸው፡- ፕሮቶን፣ ኒውትሮን፣...

ወደ ኀላ እንጓዝ ...ትላንትን እንደዛሬ ሳስታውሰው.... [ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል]

እነእስክንድር ነጋ በፌዴራሉ ከፍተኛ ” ፍ/ቤት” የተወሰነባቸው ፍርድ “አግባብ አይደለም” ሲሉ፣ ለጠቅላይ “ፍርድ ቤት”ይግባኝ ብለው፣...

‹‹አስተማሪነት የተከበረ ሞያ በመኾኑ፣ በልመና እና በፍርድ ቤት ውሳኔ መምህር ለመኾን መሞከሩ ተገቢ ነው ብዬ አላምንም፡፡›› [ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ]

ኢትዮ-ምኅዳር ጋዜጣ ቅጽ 03፣ ቁጥር 101፣ ረቡዕ መጋቢት 23 ቀን 2007 ዓ.ም  የተደረገ ቃለ ምልልስ፤ ኢ.ም፡- የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር አድማሱ...

የት ሂዱ ነው? [ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም]

ዓለም ሁሉ ጠላን፤ በየትም አገር እየሄድን ‹‹የሙጢኝ!›› ከራሳችን መሬት በጉልበት እየተነቀልን፣ ከራሳችን ቤት እየተባረርን፤ ከተወለድንበትና ከአደግንበት...

ይድረስ ለEBC ጋዜጠኞች [በፍቃዱ ኃይሉ - ከቂሊንጦ እስር ቤት]

አስታውሳለሁ፣ከአራት ዓመታት በፊት የተሰራ አንድ የETV ‹ዘጋቢ ፊልም› ‹‹የግል ፕሬሱ መርዶ ነጋሪ ወይስ ልማት አብሳሪ?›› የሚል ርዕስ ተሰጥቶት ነበር፡፡‹ዘጋቢ...

ወቅታዊ መርህ ሊሆን የሚገባው ‹‹ያገባኛል›› ባይነት! [ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ]

(ኢ-ሰብዓዊነትን መቃወም በራስ ሲደርስ ብቻ አይደለም) ባለፈው ዓመት ‹‹ስለ ሀገር ያገባኛል›› የሚል አዲስ መንገድ በማኅበራዊ ድረ-ገጾች ተጀምሮ ነበር፡፡...

አይ ይሄ ልጅ! [አትክልት አሰፋ]

እናት የለው አታነባ፡ ዘመድ ወዳጅ ውስጥ አይገባ፤ ምንም የለው፤ ጠያቂ አልባ፡፡ በከርቼሌ ተከርችሞ፡ ነብሱን ሰጥቶ፤ ውስጡ ታሞ፡ ህመም ቁስሉን ተሸክሞ፤ ስቃይን...

የኢትዮጵያዊቷ ሰቆቃ በታይላንድ! አሰቃዮቿ እነማን ይሆኑ? [አለምነህ ዋሴ-አዋዜ]