ጋዜጠኛ መዓዛ መሀመድ በድጋሚ  የፌደራል ፖሊስ መለዮ በለበሱ ፖሊሶች ተወስዳለች..! (መረጃ ቲቪ)

ጋዜጠኛ መዓዛ መሀመድ በድጋሚ  የፌደራል ፖሊስ መለዮ በለበሱ ፖሊሶች ተወስዳለች….!

መረጃ ቲቪ


መአዛ መሐመድ ሽሮ ሜዳ ከጎደኛዎ ጋር እቃ በመግዛት ላይ በነበረችበት ሰዓት ብዛት ያላቸው ፌደራል ፓሊሶች እንደያዟት አብራት ከነበረችው ጎደኛዎ ማወቅ  ተችሎል !!

የት እንደሚወስዷት ስትጠይቅ ሜክሲኮ የሚገኘው ፌደራል ፓሊስ እንደሆነ ገልፅውላታል !!

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.