>

ዛሬ ጎጃም ላይ ''መሳሪያህን አስረክ'' ካሉት የወያኔ ቅልብ ወታደሮች መሃል ስምንቱን ደራርቦ ጥሎ የተሰዋው ጀግና!!

ስለሺ ሙላቱ

በጎጃም የዱርቤቴ ነዋሪ የሆኑትን ደርቤ አየለን ለመያዝ የትግራይ ነፃ አውጪው ሕገወጥ ኮማንድ ፖስት ሠራዊት ወደቤታቸው አቀና፤ እጅ እንዲሠጡም ጠየቃቸው። ሆኖም ጀግንነት ያደገበት ነውና ደርቤ መልስ የሰጣቸው የተወለወለ መሣሪያውን ደግኖ አመልካች ጣቱን ምላጭ ላይ በማሣረፍ ነበር። የለመደች ጣቱም አላሣፈረችውም፤ የተኩስ ድምፅ ከመሠማቱ ከተቃራኒው አቅጣጫ ከገዳይ ሠራዊት ከነሙሉ ትጥቁ ተዘረረ። ደጋግሞም ተኮሰ። የተኮሠው ሁሉ በጠላቶቹ ላይ እንዳረፈ እርግጠኛ ሆኖ መናገር ይቻላል። የቀደሞው የኢትዮጵያ ጀግና ሠራዊት አባል ነውና። አልሞ መጣል፤ ተኩሦ ማሥቀረት የሠለጠነበት፣ የደገበትና የካበተው ልምድ ነውና ሙትና ቁሥለኛውን ከመረው። ስምን መልአክ ያወጣዋል እንዲሉ ደርቤ ጠላቶቹን ደራረባቸው።
ደርቤ የቀድሞው የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ጀግና አባል መሆኑን አስቀድመው ያወቁ አይመስለኝም።አውቀው ቢሆንማ በጉራጌ ዞን ያሠለፉትን ታንክ በእጥፍ ባሠለፉ ነበር። የወያኔ ሠራዊት ከ27 ዓመታት በፊት የረሡት የደርቤ ክንድ እንደገና ሲያርፍባቸው ምን እንደተሠማቸው መገመት ለማንም ዳገት አይሆንም። ግዳይ ሊጥል የሄደው ጭዳ ሆኖም የጀግናውን የሚፋጅ እጅ ለመያዝ አልታደለም። የገደለውን ገሎ ቀሪውን አቁሰሎ የደም ውርስ አለበትና የጀመረችውን ጣቱን ለመጨረሻም ትዕዛዝ ሠጣት ምላጩን ሣበችው። ይሕኛው ግና አፈሙዙ ከጠላት በተቃራኒው ነበር። እናም የቴዲን የክብር ሞት ተጋራ። እራሡን ለኛ ቤዛ አድርጎ ነፍሡ ወደ ገነት ሥጋው ወደ ተሠራበት ወደ አፈር ሊመለስ ተሠነባበቱ።
እዚሕጋ ልብ እንበል ትናንት ለሀገሩ ተዋድቆ ሣለ ያ ሁሉ በደል ሲፈፀምበት “የተዋደቅኩለትና የላከኝ ሕዝብ ዞር ብሎ አላየኝም” በሚል ዝም አላለም። ዛሬም ለዚሕ ትንታግ ትውልድ ምሣሌ ሆኖ በክብር ተሠዋልን። ከኛስ ምን ይጠበቃል? መቼ እነደምንሞት ቀነ-ገደብ ላልተሠጠንና ለማይቀር ሞት እንደዚህ የክብር ሞት መሞት ሕያውነት ነው። ጀግናው ደርቤ ሀገራችንን ከትግራይ ወራሪ ነፃ ለማውጣት ይታገል እንደነበረ አስረጂ የሚያሻን አይመስለኝም። አንድ ቀን የሆነው ሊሆን እንደሚችል ስለሚያውቅም ነው ያለቀጠሮ የሞት አለያም የቁም ሥቃይ ደግሠውለት እንዲታደም የጋበዙትን ተዘጋጅቶበት ያስተናገደው። አኩሪ ገድል። ሁሌም ሲዘከር የሚኖር ለቤተሠብና ለወገን የሚያኮራ ተግባር ከውኖ መሞት ታላቅነት ነው። እርግጥ ነው ሀዘኑ ልብ ይሠብራል። ነፍስ ይማር፤ ለቤተሠቡም ፈጣሪ መፅናናቱን ይስጥ። ምንጊዜም አንረሳሕም።

ዘራፍ ዘራፍ
እታይቤት ያላችሁ እላይቤት ያላችሁ
ወያኔን ዘረረው ጀግናው አባታችሁ
አባቴን ሸኙልኝ ወርቁን አጥፍችሁ
የተጋሩ ልጆች አገደፉላችሁ
እልልበል ጎጃሜ ከግድህ በሃላ አይመጣም ሰፈርህ !
አላወቀም ነበር የዛ የቆፍጣናው የበላይ መሆንህ!!

ታውቅበታለህ በፍቅር ለመጣ እግዳ መቀበል
ማኛውን አሲዘህ ማር ቂቤውን ቀድተህ
ሊገልህ ሲመጣ እድህ እያደረክ ትቀጣልኛለህ!!!

የወንድማችን ደም በከንቱ ፈሶ አይቀርም።

ሞት ለትግራይ ነፃ አውጪ!!

Filed in: Amharic