ይንቃታል ሞትን ነፍሱን ያከበረ፣
ለልፋጭ ለእባሽ ለሆዱ ያልኖረ፤

የፋሽስት ወያኔ የሃይማኖት ክንፍ በሆነችው «የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስስቲያን» አቦ ወንበር በአቡነ ማቲያስ የከሰረችው ኢትዮጵያ ቄስ ቶሎሳ ጉዲና የመሰሉ ውድ ልጆችን ያገኘች ይመስላል! የኢትዮጵያን ያለፉት 44 ዓመታት ችግሮች ከጥግ እስከ ጥግ ላጤነ የአባታችን የቄስ ቶሎሳ ጉዲና ታሪካዊ ንግግር የመጪው ዘመን ኢትዮጵያ ፍኖተ መርህ መሰረትና የዛሬውና የመጭው የትውልድ ድምጽ መሆን እንደሚገባው የሚያምንበት ይመስለኛል! ለአባታችን ለቄስ ቶሎሳ ጉዲና ረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን!