>

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሂሳብ አከፋፈልን ለማሰራጨት እና የደንበኞች አገልግሎትን ለማሳደግ አዲስ የ SAP ስርዓት ይፋ ያደርጋል

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሂሳብ አከፋፈልን ለማሰራጨት እና የደንበኞች አገልግሎትንለማሳደግ አዲስ SAP ስርዓት ይፋ ያደርጋል

 

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ- የካቲት 7/2020,-/African Media Agency (AMA)/- በዚህ የሳምንት መጨረሻ፣የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል (EEU) ቅዳሜና እሁድ አዲሱን SAP ERP ስርዓት በይፋ መቋቋሙንበማስመልከት አዲስ አበባ በሚገኘው ዋናው የመረጃ ማዕከል አከበረ፡፡ ሪቫን የመቁረጡ ስነስርአትየተከናወነው የክብር እንግዶች በተገኙበት ሲሆን የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው ከኢትዮጵያ ውሀ፣መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴሯ፣ ኤች.ኢ  ዶ/ር ፍሬህይወት ወልደሀና እና የ EEU  ቦርድ አባልና የኢትዮጵያየትምህርት ሚኒስቴሩ ዶ/ር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ፣ የ EEU ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሽፈራው ተሊላ፣ሱዳርሻን ሻፑርካር፣ ቴክ ማሂንዳር መካከለኛው ምስራቅ እና ለአፍሪካ አቅርቦት ኃላፊ፣ ቴክ ማሂንዳርየአፍሪካ ሀላፊና ፔድሮ ጉሬሮ፣ የ SAP መሀከለኛው አፍሪካ የአስተዳደር ዳይሬክተርን  ጨምሮ ሌሎችከፍተና ባለስልጣናትና ስራ አስፈጻሚዎች ተገኝተዋል፡፡

ዝግጅቱም የ SAP ሲስተም ይፋዊ ስራ ላይ መዋል ሲሆን በ EEU የክፍያ መጠየቂያ እና ሪፖርት የማድረግችሎታ ውስጥ አዲስ የብቃት እና ተጠያቂነት አዲስ ዘመን መሰራቱን አብስሯል፡፡ የኤሌክትሪክ ኃይልኢንዱስትሪ አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊና አገልግሎትን ለማሻሻል የኢትዮጵያ መንግስት በቀጣይነት ያለውቁርጠኝነት አንድ እርምጃ ነው፡፡ በእንደዚህ ያሉ የሂሳብ አከፋፈልና አሰባሰቦች፣ የግል ኢንቨስትመንትምንጭ፣ የአቅም ግንባታ እና የታሪፍ አያያዝ ዘርፎች የሚሻሻሉባቸውን አጋጣሚዎች ለመለየት በቢሮውይህንን ስራ ዘርፍ በመከለስ ላይ ይገኛል፡፡

የ EEU ተግባራት በጣም ውስብስብ በሆነ አካባቢ ውስጥ የሚሰራና በአስራ አንድ ክልሎች ውስጥ በሚገኙከተሞች ደንበኞችን ያገለግላል፡፡ አገልግሎቶችን በብቃት በማቅረብ ረገድ ተፈታታኝ ሁኔታዎች አጋጥመውትየነበረ ሲሆን በሁሉም ሥርዓቶች በሙሉ ሊተገበር የሚችልና ተጠያቂነት ይጠበቃል፡፡ SAP ERP እና SAP CRM የተመረጡት በ EEU ሲሆን ይህም መስመሮችን ስርጭትና ለተገቢ ጊዜ ተተግባሪነትን ነው፡፡ አዲሱስርአት EEU ለከፍተኛ ደንበኞች ድጋፍ ለማድረግ በፍጥነት ችግሮችን ለመለየትና በተገቢው መንገድለመፍታት የስችለዋል፡፡

የመአከላዊ አፍሪካ SAP ዳይሬክተር ፔድሮ ጉሬሮ “SAP ድርጅቶች በተሻለ መንገድ እንዲሰሩ ይተጋል”ብለዋል፡፡ በመክፈቻው ዝግጅት ላይ ባደረጉት ንግግር በግልና በመንግስታዊ መስኮች መካከል መተባበር እናአብሮ መሥራት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ “ዘመናዊ በሆነ የፍጆታ ቴክኖሎጂ፣ EEU በዲጂታላዊውዘመን ዕድገትና ችሎታ ላላቸው ደንበኞቻቸው የተሻሻለ የደንበኛ ተሞክሮ ለመስጠት ችሎታ ያለውኢንተርፕራይዝ ለመሆን እርምጃዎችን እየወሰደ ነው፡፡ EEU የኢትዮጵያ ኩራት ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያለሚገኙ ኢኮኖሚያዊ ዕድገትና አህጉራዊ አስተዋፅ እድገት የሚያደርጉ ሌሎች ድርጅቶች አርአያ ነው፡፡

ስለ SAP 

ልምድ ባለው ኢንተለጀንስ ኢንተርፕራይስ የሚደገፍ ድርጅት ሲሆን SAP በኢንተርፕራይስ መተግበሪ ሶፍትዌግንባር ቀደሙና በሁሉም ደረጃ ያሉ ድርጅቶችን የሚደግፍና ሁሉም ኢንዱስትሪዎች ባላቸው ብቃትእንዲሰሩ ያስችላል፡፡ ከዓለም የግብይት ገቢ 77% ያህሉ የ SAP® ስርዓት ይነካል፡፡ የማሽን መማሪያችን፣ኢንተርኔት ኦፍ ቲንግስ (IoT) እና ከፍተኛ የመተንተኛ ቴክኖሎጂዎች የደንበኞቻችን ስራ ኢንተለጀነትኢንተርፕራይስ እንዲሆኑ ያስችላል፡፡ SAP ለሰዎችና ድርጅቶች በስራ ላይ ጥልቅ የሆነ እይታ እንዲኖራቸውናከመወዳደራቸው በፊት እንዲቀጥሉ የሚረዳቸውን ትብብር ያበረታታል፡፡ ኩባንያዎችን ሶፍትዌሮቻቸውንበሚፈልጉበት መንገድ እንዲጠቀሙበት ቴክኖሎጂን ለኩባንያዎች ቀለል እናደርጋለን

Filed in: Amharic