
በዱባይ “ዳውን ዳውን”በማለት ሰልፍ የወጡት … በነፍስ ወከፍ 3ሺ ድርሃም እንዲቀጡና “ዳውን ዳውን” ብለው ወዳጣጣሏት ኢትዮጵያ ሃገራቸው ዲፖርት እንዲደረጉ የዱባይ ፍርድ ቤት ወሰነ!

ፍጹም ንጉስ
በቅርቡ ዶ/ር አብይ አህመድ በዱባይ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከዱባይ ንጉስ ጋር በመነጋገር :-
√ ከእስር እንዲፈቱ
√ የነበረባቸው የቪዛ ዕዳ እንዲሰረዝ
√ የስራ ፈቃድ ችግር የነበረባቸውን ችግሩ እንዲስተካከል ከፍተኛ እና አድካሚ የሆነ የዲፕሎማሲ ስራ ሰርቶላቸው ነበር።
መንጋው በዱባይ: –
በአንጻሩ:- ከ 2 ሳምንት በፊት የዱባይን የሰልፍ ክልከላ ህግ ጥሰው አደባባይ በመውጣት ዳውን ዳውን ነፍጠኛ፤ዳውን ዳውን አብይ፤ ያም አልበቃ ብሎ ዳውን ዳውን ሲሉ የነበሩ “ቄሪት”ና “ቄሮዎች” በጥቅሉ “መንጋ”ዎች በነፍስ ወከፍ 3ሺ ድርሃም እንዲቀጡና ¨ዳውን ዳውን¨ ብለው ወዳጣጣሏት ኢትዮጵያ እስከ ኦገስት 10 ዲፖርት እንዲደረጉና፤ ዳግመኛ ወደ ዱባይ እንዳይመለሱ አሻራ እንዲሰጡ የዱባይ ፍርድ ቤት በትላንትናው ዕለት ወስኗል።
በኤምሬት ህግ መሰረት ማንኛውም የድጋፍም ሆነ የተቃውሞ ሰልፍ ማድረግ አይፈቀድም!