በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያዊያን ያደረጉት ሰላማዊ ሠልፍ ፤

በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያዊያን  ያደረጉት ሰላማዊ ሠልፍ ፤

 በኦሮሚያና መተከል በግፍ ለተገደሉ አማራ ወገኖቻችንና እንደዚሁም የኦርቶዶክስ እምነት ተወካዬች የተፈፀመውን የዘር ፍጅት በመቃወም ፣ የተለየ ኃሳብ በማቅረባቸው በመናኞነት የታሰሩ የሂሊና እስረኞች አንጋፋው ፓለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌውና የዓለም አቀፍ እውቅናው ባለቤት የባልደራሱ መሪ እስክንድር ነጋና ጓዶቹ በአስቸካይ እንዲፈቱ ተጠየቀ፤

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.