በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያዊያን ያደረጉት ሰላማዊ ሠልፍ ፤ September 25, 2020 በዋሽንግተን ዲሲ ኢትዮጵያዊያን ያደረጉት ሰላማዊ ሠልፍ ፤ በኦሮሚያና መተከል በግፍ ለተገደሉ አማራ ወገኖቻችንና እንደዚሁም የኦርቶዶክስ እምነት ተወካዬች የተፈፀመውን የዘር ፍጅት በመቃወም ፣ የተለየ ኃሳብ በማቅረባቸው በመናኞነት የታሰሩ የሂሊና እስረኞች አንጋፋው ፓለቲከኛ አቶ ልደቱ አያሌውና የዓለም አቀፍ እውቅናው ባለቤት የባልደራሱ መሪ እስክንድር ነጋና ጓዶቹ በአስቸካይ እንዲፈቱ ተጠየቀ፤ https://www.facebook.com/ermeias.shibeshi/videos/3606663172688116/