>

ለአዲስ አበቤ ብቸኛው አማራጭ ባልደራስ ነው...! (ዶክተር በቃሉ አጥናፉ የባልደራስ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ)

ለአዲስ አበቤ ብቸኛው አማራጭ ባልደራስ ነው…!

ዶክተር በቃሉ አጥናፉ የባልደራስ ህዝብ ግንኙነት ሀላፊ

* … እነ እስክንድርን በማሰር ትግሉን መጉዳት ይቻላል ማቆም ግን አይታሰብም፤ ምክንያቱም ሰዎችን ማሰር እንጂ ሀሳባቸውን ማሰር አይችልም!
* ይህችን አገርና ህዝብ እያመሱ ያሉት ጥቂት ሰዎች ናቸው በብሄር ፌደራሊዝሙ ተጠቅመው ያለ እውቀትና ብቃታቸው የስልጣን የሀብት ማማ ላይ የወጡና ተስፈኛ የሆኑ አካላት ናቸው ይህን ራሻንና ዩጎዝላቪያን ያፈራረሰ ፌደራሊዝምን የሙጥኝ የሚሉት
* ሰው መመዘን ያለበት  ባለው እሳቤ የእውቀት ደረጃ እንጂ በብሄር መሆን የለበትም ብሎ ባልደራስ በጽኑ ያምናል….

https://www.youtube.com/watch?v=jVljUxVlLb8

Filed in: Amharic