>
5:13 pm - Thursday April 19, 2621

አዲስ አበቤ እንኳን ደስ አለን (ባልደራስ)

አዲስ አበቤ እንኳን ደስ አለን

 
 እነ እስክንድር ነጋ ከእልህ አስጨራሽ ትግል በኋላ እጩ ተወዳዳሪ ሆነው እንዲቀርብ  ሰበር ችሎቱ ወስኗል!!!
ባልደራስ

” የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ከፍተኛ አመራሮች ፤ፕሬዚዳንት አቶ እስክንድር ነጋ ጨምሮ ፣ አስቴር ስዩም ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና አስካለ ደምሌ በመጪው ምርጫ በዕጩነት እንዲመዘገቡ ፤የፌዴራል ጠቅላይ  ፍ/ቤት 2ኛ ሰበር ሰሚ ችሎት  ውሳኔ  መተላለፉን የባልደራስ የሕግና የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ሔኖክ አክሊሉ ገልጸዋል ።
ድል  ለእውነተኛ ዴሞክራሲ
Filed in: Amharic