ጦርነቱ የግድ ከሆነ…!!! (እስክንድር ነጋ የህሊና እስረኛ ቂሊንጦ)

ጦርነቱ የግድ ከሆነ…!!!

እስክንድር ነጋ የህሊና እስረኛ ቂሊንጦ

*… ጦርነቱ የግድ ከሆነ ህግንና ሰብአዊነትን ያገናዘበ፣ ህግን የሚፈራ ርህራሄን የሚያውቅ፣ ጥላቻ በቀልና አዋራጅነት የሌለበት ይሁን ፤ 
*… ጦርነት የሚደረግ ከሆነ ለሰላምና ለአንድነት የሚደረግ ይሁን 
*… ጦርነት ባይደርግ ይመረጣል መደረጉ የግድ ከሆነ ግን ጦርነቶችን የሚያስቀር ፍትሀዊ ጦርነት ይሁን ….
በወቅታዊው ጉዳይ እስክንድር ነጋ ከቂሊንጦ ያስቀማጠው መፍትሔ ምክር እና ተግሳፅ ነው። የ10 ደቂቃ በብሩክ ይባስ የተተረከ ድንቅ መልዕክት ነው ያድምጡት።

https://www.youtube.com/watch?app=desktop&v=fUUzl4X1DSU&feature=share#menu

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.