>
5:21 pm - Wednesday July 21, 6517

የዐቢይ - የሽመልስ ኢ መደበኛ የቄሮ ጦር ተመርቋል...!!! ዘመድኩን በቀለ

የዐቢይ – የሽመልስ ኢ መደበኛ የቄሮ ጦር ተመርቋል…!!!

ዘመድኩን በቀለ

… ከአዲስ አበባ በቅርብ ርቀት ላይ ነው የተባለ የዐቢይ አሕመድና የሽመልስ አብዲሳ ኢ መደበኛ የቄሮ ጦር መመረቁ ተገልጿል። የመካከለኛው ኦሮሚያ  የሸገር ግንባር ተወርዋሪ ኃይል የሚል መጠሪያ የተሰጠው የዐቢይ ሽመልስ ጦር ቀጥራቸው በመቶዎች እንደሚቆጠር የተነገሩ ወታደሮችን አሰልጥኖ ማስመረቁ ነው የተነገረው።
… ጠላቴ የሚለውን ዐማራን ለማረድ ዝግጅቱን ያጠናቀቀው የዐብይ ሽመልስ ጦር የሸገርን ነዋሪ ለማስዶከክ፣ ለማስፈራራት፣ ሰጥ ለጥ ብሎ እንዲገዛ ለማድረግ እንዲህ ዊኒጥ ዊኒጥ እያለ ነው። ኦሆዴድ ህወሓትን ባስወገደባትና መቀሌ ባስገባበት መንገድ ዐማራውንም መግቢያ ለማሳጣት የጅል ሥራ መሥራቱን ቀጥሏል። ዐማራም ለማይቀረው አርማጌዶናዊ ፍልሚያ ራስህን አዘጋጅ። የተኛህ ንቃ። የነቃህም ተዘጋጅ፣ ሌላውንም የተኛውን አንቃ። እምቢ ያለህንና በዐቢይ አምልኮ የተመሰጠውን አትጋተተው። እሱን ንቀህ ተወው። እለፈውም። መከራ ራሱ ጊዜው ሲደርስ ያነቃዋል።
… ኢትዮጵያን ያለ ያሸንፋል። የኢትዮጵያ ጠላት በኢትዮጵያ ምድር ዓይኑ እያየ… ጆሮውም እየሰማ አፈር ከደቼ ይግጣል። አዲዮስ! ! ከኑመ ጋ ዱቢን።
• ኢትዮጵያ ወይም ሞት  !!
• ድል ለዐማራው  !!
• ድል ለኢትዮጵያ  !!
Filed in: Amharic