>

(እንደ ታሪክ ተማሪነታችን) ሰሞኑን ከሚታዩን ነገሮች ለመተንፈሻ ይህቺን እንበል፤ ተረፈ ወርቁ

(እንደ ታሪክ ተማሪነታችን) ሰሞኑን ከሚታዩን ነገሮች ለመተንፈሻ ይህቺን እንበል፤

ከጦቢያን በታሪክ ገጽ የተገኘ

ተረፈ ወርቁ

ከድሮ መሪዎቻችን አንጻር ይሄ የአሁኑ የሀገራችን ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ፡-

የኮ/ል ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያምን/የመንጌን ጭካኔ፣

የኃይለሥላሴን ለሕዝብ ያላቸውን ንቀት፣

የኢያሱን ጅልነት/ልጅነት፣

የቴዎድሮስን የአእምሮ መታወክ፣ ጠቅለል አድርጎ ይዞ… ከደህና ነገሮቻቸው አንዱም የለው!!

ለምሳሌ፡-

የዮሐንስ ዲፕሎማሲ፣ የምኒልክ ርኅራኄ እና አርቆ ማሰብ፣ የኢያሱ/ቴዎድሮስ/ቀኃሥ/ የሀገር ፍቅር፣ የመለስ ዜናዊ የማንበብ ባሕል እንኳን አንዱም የለውም፡፡

በአጠቃላይ… አይ መከራችን ብዛቱ/አበዛዙ … !!

ሔዋን ሰምዖን (ዶ/ር)

(ሔዋን ወጣት የታሪክ ምሁር ስትሆን የመጀመሪያ ድግሪዋን በሀገረ አሜሪካ፣ ሁለተኛ ድግሪዋን በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የሠራች ሲሆን ሦስተኛ ድግሪዋን ደግሞ በጀርመን/ሀምቡርግ በኢትዮጵያ ታሪክ ጥናት አግኝታለች)

Filed in: Amharic