>

ለታሪክ የተሰነደው ፋኖና አርበኛ ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሐቤ ተጋድሎ በጥቂቱ

ለታሪክ የተሰነደው የኮሎኔል ፋንታሁን ሙሐቤ ተጋድሎ በጥቂቱ

 

👉 ብዙ ፋኖዎችን የውጊያ ስልት ያስተማረ ነው።

👉 ፋኖ በእውቀትም ጭምር እንጂ በድፍረት ብቻ ቢዋጋ ለውጤት እንደማይበቃ ያሳየ ነው።

👉 የአሸዋ ገበታ ቆረጣ የደፈጣ ውጊያ የመሳሰሉት የተሰሙት በኮረኔሉ ግዜ ነው።

👉 ፋኖ ለመጀመሪያ ግዜ ነጻ ቀጠና የተቆጣጠረው በኮረኔሉ ነው (ወገል ጤና)

👉 የአብይን ወራሪ ሀይል በደፈጣ ውጊያ በተወሰነ ሀይል ሁለት ሻለቃ ደመሰሰ ተብሎ ዜና የተሰማው በኮረኔሉ ነው።

👉 ኮረኔል በትንሺ ሰው ብዙ የተሳኩ ኦፕሬሸን የሰራ እና ለሌሎችም ያሳየ ነው።

👉 የፋኖ አሰፋፈር ለጠላት በማያመች በኩል መሆን እንዳለበትም የመከረ ለዛም የሰራ ነው።

👉 የኦነጉ ጀነራል እና ዳንኤል ክብረትም እየመረራቸው ስሙን ያነሱት እና እንዲገደል ቀጥተኛ ትእዛዝ የተላለፈበትም ነው።

👉 ከዚህ ቀደም የነበረውን ትተን ፋኖን ከተቀላቀለ በኋላ ብዙ ታሪክ የቀየረን ጀግና አንዳንዶች ከኛ ጋር ስላልተሰለፍክ ብለው አፋቸውን ሲከፍቱ ይስተዋላል።

👉 እንኳን ሰራዊት ይዞ ሰውዬው ብቻውን ቢሆንም ታሪክ የሚሰራ ታጋይ መሆኑን አሳይቶናል። ለወደፊትም እናያለን።

 

በታሪክ የተመዘገበ ነው

@metagesFano

Filed in: Amharic