5:42 pm - Wednesday March 21, 2277
Posted by
admin |
March 2, 2025
|
፩፪፱ ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) መልዕክት


በዚሁ አጋጣሚ ኢትዮ – ሪፈረንሥ እንኳን ለዓድዋ በዓል አደረሰን እንላችኋለን።

”ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ
ግብሩ ዕንቁላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ”
ንጉሥ ሆይ:- ሁልጊዜም እናስብዎታለን። እናከብርዎታለን።እግዚአብሔር ከደጋጎቹና ከቅዱሣኖቹ ጋር ያስቀምጥዎ ዘንድ ምኞታችን ነው።