>
5:50 pm - Saturday June 20, 2871

፩፪፱ ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) መልዕክት

 ፩፪፱ ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክቶ የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) መልዕክት

 

በዚሁ አጋጣሚ ኢትዮ – ሪፈረንሥ እንኳን ለዓድዋ በዓል አደረሰን እንላችኋለን።

”ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሳ ጋሻ
ግብሩ ዕንቁላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ”

ንጉሥ ሆይ:- ሁልጊዜም እናስብዎታለን። እናከብርዎታለን።እግዚአብሔር ከደጋጎቹና ከቅዱሣኖቹ ጋር ያስቀምጥዎ ዘንድ ምኞታችን ነው።

Filed in: Amharic