>

Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ጥያቄህን ልመልስ-ልጄ [ሰርካለም ፋሲል]

ለረጅም ግዜ ተራርቀን የማገኛቸው ጓደኞቼ ናፍቆትን ሲያዩት የሚጠይቁኝ “ያ ቃሊቲ የተወለደው ልጅ ነው በጣም አደገ” በማለት ነበር። አንተም በተደጋጋሚ...

ያድዋ ስንኞች [በዕውቀቱ ስዩም]

የቅዱስ ቫላንታይንን በአል ምክንያት በማድረግ ስለ አድዋ ጦርነት እንጽፋለን፡፡ የቀድሞ ሰዎች የቃልና የዜማን ኃይል አሳምረው ያውቃሉ፡፡ ስለዚህ ሁሌም...

ሁለተኛው ምዕራፍ [ተመስገን ደሳለኝ -ከዝዋይ ማጎሪያ]

እጅግ ኋላቀር ከሆኑ ትናንሽ የገጠር ወረዳዎች አንስቶ እስከ ታላላቅ ከተሞች ድረስ በኦሮሚያ የተቀጣጠለው ሕዝባዊ እምቢተኝነት የመጀመሪያውን ምዕራፍ...

ሐይሌም እንደ ሌላ….[ህይወት እምሻው]

ሐይሌ ገብረስላሴን እጅግ አከብረዋለሁ፡፡ ለእርሱ ያለኝን አክብሮት በተደጋጋሚ ሚዛን ላይ እንዳስቀምጥ እያደረገ ባይፈታተነኝ ሐይሌን አከብረዋለሁ፡፡ ዛሬ...

የወዳጅ ናፍቆት [አጥናፍ ብርሃኔ - ዞን ፱]

በጠባቡ ግቢ ውስጥ እመላለሳለሁ “ወክ” መሆኑ ነው። የቂሊንጦ ጸሀይ አናት ይተረትራል፤ ስለዚህ በግቢው ውስጥ ካለች ትንሽ ጥላ ስር ሁሉም ከራሱ ጋር እያወራ...

The Indomitable Spirit የማይንበረከክ መንፈስ ገጣሚ፤ አንዱዓለም አራጌ - ከቃሊቲ [ትርጉም፤ መስፍን ማሞ ተሰማ - ሲድኒ]

ድንቄም የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ? ማስተር ፕላኑማ የዘ-ህወሀት ነው!

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም     ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ የጸሐፊው ማስታወሻ፡ መለያ ምልክት ምንድን ነው? ደህና፣ “በስም ውስጥ ያለው ምንድን...

የእግዚአብሔርን ለቈሳር የመስጠት ልማድና አደጋው [በጌታሁን ወርቁ]

ጥር 29 ቀን 2008 ዓ.ም. የአቡነ ጴጥሮስ ሃውልት ወደ ቀደመ ሥፍራ መመለሱን ሳስብ የአቡኑ ታሪክ፣ ስብዕናና አገር ወዳድነት ትውስ አለኝ፡፡ ጊዜውን የኖርኩት...