Archive: Amharic Subscribe to Amharic

ታገሉ! ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ (ከዝዋይ እስር ቤት)
ስለሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ፍርድም
ሀሳቡን ሰንዝሯል
ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ
ቦሌ አካባቢ ብርዱ ጠንከር ያለ ነበር፡፡ ከቦሌ ብራስ ወደሚሊኒየም...

ውድ ቴዲ አድሃኖም ውሸትም ክብር አለው [ከስንሻው ተገኘ]
በምገኝበት አገር አብሮኝ የሚሰራ አፍሪካን-አሜሪካን ወዳጅ አፍርቻለሁ። ስለ ኢትዮጵያ አንዳንድ የታሪክ ግንዛቤዎች እንዲኖሩት ጉጉት ስላለው ደስ እያለኝ...

በኬንያ ስደተኛው መሃል ሰርገው በመግባት የሚሰልሉ የወያኔ ሰላዮች አዲስ አበባ ከትመዋል::
ምኒሊክ ሳልሳዊ
ሰሞኑን የዲያስፖራ ሳምንት በሚል የወያኔ በዓል ላይ ለመገኘት ወደ አስር የሚጠጉ የወያኔ ሰላዮች ከኬንያ ናይሮቢ በዳያስፖራ ስም ወደ...

አቤላ! [በዘላለም ክብረት]
የእስረኛ ፊት ብዙ ነው፡፡ ታሪኩም ብዙ ነው፡፡ ብሶቱም ብዙ ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ ‹ዎክ› የሚያደርግበትመንገድ እንኳን ብዙ ነው፡፡ የሆነ በፅሁፍ ለመግለፅ...

ባራክ ኦባማ! ምነው እውነቱን ብትናገር ስለ ኢትዮጵያ ! [ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም -ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ]
ማስጠንቀቂያ!
አቁም!
ስለ ባራክ ኦባማ እውነት ማወቅ ካልፈለግህ ይህን ጦማር ማንበብ አቁም። “እውነትን ለሚጠሉ ሁሉ እውነት ጥላቻ ይመስላቸዋል፡፡”
“ምላሴን...

የሀይማኖት መብታችን የሚከበረው በነፃነት ትግል ነው! [ከሰማያዊ ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ]
ኢህአዴግ ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ ለስልጣን ለሚያሰጋው ድርጅትና ተቋም ለራሱ ስልጣን የሚበጀውን ሌላ ድርጅትና ተቋም በመፍጠር እንዲሁም ኢትዮጵያውያንን...

የችሎቱ ድራማ ተጠናቋል! በኢትዮጵያዊው ሙስሊም ላይ ከ7 እስከ 22 ዓመት እስራት ተፈርዷል! [ድምፃችን ይሰማ]
የወኪሎቻችን ፍርድ ተጨማሪ የትግል ተነሳሽነት ምንጫችን ሆኖ ይቀጥላል!
ሰኞ ሐምሌ 27/2007
በወኪሎቻችን ላይ ሲካሄድ የነበረው ለዓመታት የቆየ የችሎት ድራማ...

የናትናኤል ማስታወሻ - ጥቂት ስለ ማዕከላዊ [ከቂሊንጦ እስር ቤት]
ናትናኤል ፈለቀ
ይህንን ጽሁፍ ስጽፍ ዓላማዬ ማዕከላዊ ያሉ ሥራቸውን አክብረው የኢትዮጵያውያንን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ የሚሰሩ ጥቂት ፖሊሶችን...